Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12601
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና : ኦነግ አሁን በተራዘመው የምርጫ ሰሌዳ ለመወዳደር ወሰነ

Post by Thomas H » 15 May 2021, 12:01

ሞኝህን ፈልግ ምርጫ ብሎ ነገር የለም አሁን ጥያቄው ዓብይ ይታሰራል ወይስ ይገደላል ወይስ ይኮበልላል ነው

ይታያችሁ ይሄ ከአንድ ሰው ኪስ ብቻ የተገኘ ካርድ ነው:: ኦነግ ሸኔን ለማጥፋት በሽመልስ አብዲሳ ከተላከ የኦሮሚያ ልዩ ኃይል ወታደር ኪስ ነው የተገኘው::








AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ሰበር ዜና : ኦነግ አሁን በተራዘመው የምርጫ ሰሌዳ ለመወዳደር ወሰነ

Post by AbebeB » 15 May 2021, 13:09

Thomas H wrote:
15 May 2021, 12:01
ሞኝህን ፈልግ ምርጫ ብሎ ነገር የለም አሁን ጥያቄው ዓብይ ይታሰራል ወይስ ይገደላል ወይስ ይኮበልላል ነው

ይታያችሁ ይሄ ከአንድ ሰው ኪስ ብቻ የተገኘ ካርድ ነው:: ኦነግ ሸኔን ለማጥፋት በሽመልስ አብዲሳ ከተላከ የኦሮሚያ ልዩ ኃይል ወታደር ኪስ ነው የተገኘው::



Thomas H,
You got it. ምክንያቱም በፎቶው ላይ የሚታዩት ወታደሮች የአብይ አህመድ ሠራዊት ናቸው፡፡ ጠጉራቸው በዊግ የተሠራ እንጂ እንደ ኦነሠ በተፈጥሮው የረዘመ ፀጉር አይደለም፡፡ እነዚህ የተሠጣቸው ጊዚያዊ ሚናቸውን ከጨረሱ (በኦሮሚያ የሠፈረውን አማራ ገድለው በኦነሠ ላይ ካላከኩ) በኃላ ወደ አጠረው ፀጉራቸው ተመልሱው ከተማ የሚገቡ ናቸው፡፡

Post Reply