Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 7993
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Breaking: ከሱዳን ወደ ትግራይ ሊያልፍ ወልቃይት ላይ የተያዘው የትህነግ ኃይል ነው!! ማይካድራ ላይ የዘር ፍጅት ፈፅሞ ወደ ሱዳን የሸሸ ነው።

Post by Wedi » 14 May 2021, 15:04

ከሱዳን ወደ ትግራይ ሊያልፍ ወልቃይት ላይ የተያዘው የትህነግ ኃይል ነው። ከኮቸሮ በተጨማሪ እፅም ተሰጥቶት ነው ለ"ግዳጅ" የተላከው። ይህ ኃይል ማይካድራ ላይ የዘር ፍጅት ፈፅሞ ወደ ሱዳን የሸሸ ነው።
Please wait, video is loading...