በማይካድራ የሰው ልጅን በስለት እና ጥይት ጨፍጭፈው ወደ ሱዳን የሸሹ የሳምሪ አሸባሪ ቡድን አባላት ናቸው። ከሱዳን በመነሳት ዳግም የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ በመከላከያ ሰራዊት የተማረኩ ናቸው። ለእነዚህ ሰዎች ሲባል ራሱን የቻለ የዘር ማጥፋት ወንጀል የሚዳጅበት ልዩ ፍርድ ቤት ማቋቋም ተገቢ ነው ።
-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Breaking! ከሱዳን በመነሳት ዳግም የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ በመከላከያ ሰራዊት የተማረኩ!!!!
Last edited by Ejersa on 14 May 2021, 14:47, edited 1 time in total.
-
- Member+
- Posts: 9536
- Joined: 23 Jul 2015, 06:10
Re: Breaking! ከሱዳን በመነሳት ዳግም የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ በመከላከያ ሰራዊት የተማረኩ!!!!
One of the captured medicines is Aminidazole- It is used to treat bacterial infections in different areas of the body. The extended-release tablets are used to treat women with vaaginal infections.
Please wait, video is loading...
-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
-
- Senior Member
- Posts: 11067
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: Breaking! ከሱዳን በመነሳት ዳግም የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ በመከላከያ ሰራዊት የተማረኩ!!!!
በእጁ ላይ የሰው ደም ያለበት በየትም ቢሄድ እስረኛ ነው። ያፈሰሰው የንፁሃን ደም እገረ ሙቅ ሁኖ አሥሮ ከተደበቀበት ያመጣዋል።አሁን ይኸ ነው እዬ ሆነ ያለው። ዋናው ችግር ስንት ይህን እያዬን መማር አለመቻላችን ነው። ለምን ታዳጊ ወጣቶቹ መካከል ተማርን ፊደል ቆጠርን የሚሉ ተኩላዎች ተደብቀው የትውልድ ዕልቂት በአሰቃቂ መልኩ ይፈጽማሉ። Justice to the genocide victims of the Mai-Kadra ethnic Amhara.
-
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
-
- Member+
- Posts: 5754
- Joined: 25 Apr 2010, 19:14
Re: Breaking! ከሱዳን በመነሳት ዳግም የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ በመከላከያ ሰራዊት የተማረኩ!!!!
The Law and Order operation is completed with great success. The current operation is a war on terror and it's already yielding amazing results!
-
- Member+
- Posts: 9536
- Joined: 23 Jul 2015, 06:10