ሀ) ገዳይ ቄሮዎች በስቅላት ሞት በዐደባባይ መቀጣት ነበረባቸው።
ለ) ገዳይ ቄሮዎች እና ጁሃር ሙሃመዲ በስቅላት ሞት በዐደባባይ መቀጣት ነበረባቸው።
ሐ) ገዳይ ቄሮዎች ለፍርድ ቤት ቀርበው ዕድሜ ልክ እሥራት ይፈረድባቸዋ።
መ) አሁን ጁሃር ሙሃመዲ የተሰረበት ክስ የሻሼመኔውን ስቅላት ይጨምራል ፡ዕድሜ ልክ እሥራት።
ሠ) ኦምኤን እና ኦፌኮ ለሟች ቤተሰብ ካሳ ወይም ጉማ መክፈል አለባችው።
ሸ) የኦሮምያ ክልል መንግስት ወይም ብልጥግና ኦደፓ ለሟች ቤተሰብ ካሳ ወይም ጉማ መክፈል አለባችው።
-
- Senior Member
- Posts: 11060
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52