Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30837
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ደቡብ የኢትዮጵያ ዴሞክራሲ ካስማ፣ ችባንና ምሰሶ ነው !!እጅግ አስገራሚው የኢዜማ ተወዳጅነት !!

Post by Horus » 13 May 2021, 04:26

አይደለም የኢትዮጵያ ሞዴል የሆነችው ደቡብ በኦርሞና አማራ ክልሎች ነጻ ውድድር ቢኖር የኢዜማ ድጋፍ ከደቡብ አይለይም !!
ይሀው በፋክት እንደ ተረጋገጠው ከላይ ከጉራጌ ጠ/ግዛት እስከ ኦሞ መጨረሻ ለምልመው አብበው ያሉት 56 ብሄረሰቦች ግልጽ የሆነ አማራጭ መሪ ፓርቲ ይዘው ይህን ምርጫ በታላቅ ጉጉት እየጠበቁት ነው። ደቡብ አደራጅና መሪ ፓርቲ አግኝቷል እሱም ኢዜማ ይባላል !!! ሌላው ቀርቶ ሲዳማም እንዲሁ ነው የሚሆነው ። ኢዜማ ወደ ጉራጌ፣ ከምባታ፣ ሃዲያ፣ ወላይታ ፣ እነዳውሮ ሰፈር ሲደርስ የምናየው ይህው ነው የሚሆን !! ዬቦ! ኤቦ !!!