Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 10894
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ግጭት ለማጥፋት ትውፊት ማፍረስ ጥፋት መጨመር ነው። አንዱ በጥረቱ ያፈራውን ለሌላ መስጠት ጎታች ነው። የኦርቶዶክስ ንብረት የሆነ ሁሉ የቤተ ክርስቲያኗ ብቻ ነው።ለሌላውም እምነት እንድሁ።

Post by Abere » 12 May 2021, 12:14

ግጭት ለማጥፋት ትውፊት ማፍረስ ጥፋት መጨመር ነው። አንዱ በጥረቱ ያፈራውን ለሌላ መስጠት ጎታች ነው። የኦርቶዶክስ ንብረት የሆነ ሁሉ የቤተ ክርስቲያኗ ብቻ ነው።ለሌላውም እምነት እንድሁ።

---በመጀመሪያ የእግዜርን ለእግዜር የቄሳርን ለቄሳር ብለን ሁላችን እንቀበል። ይህ ማለት መንግስት እጆቹን ከቤተ-እመነት ያንሳ ። እያንዳንዱ ጥንታዊ የአበው እምነት የሆኑት ኦርቶዶክስ ክርስትና እና ኢትዮዽያዊ እስልምና የሁሉም ዜጋ እሴት ናቸው። መጠበቅ እና መከበር ይገባቸዋል። በመቀጠል በአገራችን ኦርቶዶክስ ክርስትና በኩር ቀደምት ሃይማኖት ነው ስለዚህም ብዙ ታሪካዊ እና መንፈሳዊ ፀጋ ለአገሪቱ አበርክታለች። ለኢትዮጵያም ብዙ ታሪካዊ ተገድሎዎች ከብዙ ጠላቶች ጋር ፈጽማለች። ስለዚህም የክርስቲያን እና የእስላሙ እንድሁም ሌሎች አዲስ እምነት ተከታዮች ሁሉ ቅርስ ናት። ልንጠብቃት እንጅ ልናጠፋት መጣጣር ከፍተኛ የታሪክ ሽተት እና ፀፀት ይሆናል።

----ይህች የበኩር እምነት በስሟ በርካታ የእራሷ የሆኑ ንብረቶች በየዘመኑ አፍርታለች። በየጊዜው ከቀማኞች ጋርም ተጋፍጣለች። በትክክለኛው እና ፍትሃዊ የኢኮኖሚ እና ማህበራዊ ህገ-ደንብ ቤተ-እመነቷ ንብረቷን የመጠቀም፣ የማከራየት፣ የመሼጥ፣ የማስተላለፍ ፍቃድ ያላት ህጋዊ እና መንፈሳዊ አካል ናት። ደርግ በሶሻሊዝም የቀማት ንብረት እና ህጋዊ ስያሜዎች ሁሉ በፍትሃዊ መንግሥት አንፃር የእርሷ ናቸው። የአገር ሃብት የሚያድገው ሌላ ተጨማሪ ሃብት በመጨመር እንጅ ነጥቆ ለሌሎች በመስጠት አይደለም። ሰለዚህ መንግስት የጉልበተኝነት ስሜት ውስጥ በመግባት የመስቀል አደባባይ ለፍጥርያ ስግደት መፍቀዱ የስህተተ መንገድ ብቻ ሳይሆን የሰነፍ መፍትሄ ነው። ይህን ፈቃድ መስጠት የምትችለው እራሷ ቤተ ክርስቲያኗ ብቻ ናት። በተመሳሳይም ቦታውን ለመጠቀም የሚፈልግ ሁሉ የቤተ ክርስቲያኗን ፈቃድ በክራይም ይሁን በነፃ ማግኜት እንጅ መንግስትን ጉልበተኛ ተራ ኣስከባሪ መሆን አይችልም። ሌሎች ቤተ-እምነቶችም የእራሳቸው ንበረት በማፍራት ተጨማሪ ትውፊት እና ፀጋ መፍጠር እንጅ ሌላ ቀድሞ ባፈራው ላይ መደረብ አንድም ስንፍና ሁለትም ከሃይማኖት በጎ ሥራ ይልቅ ዕብሪተኝነት ግብር ይመስላል።

--- Confiscating' and distributing wealth created by others to those who did not is an act of robbery, it will not bring prosperity. Instead creating wealth results in growth and development. A government acting as steward of robbery is an evil agent of misery, anarchy and impoverishment. The Ethiopian government illegal action exerted on the Ethiopian Orthodox Churches rightful property (fixed or non-fixed) is unwise. Hands off from the oldest religion of the country - Orthodox Christianity.


Abere
Senior Member
Posts: 10894
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ግጭት ለማጥፋት ትውፊት ማፍረስ ጥፋት መጨመር ነው። አንዱ በጥረቱ ያፈራውን ለሌላ መስጠት ጎታች ነው። የኦርቶዶክስ ንብረት የሆነ ሁሉ የቤተ ክርስቲያኗ ብቻ ነው።ለሌላውም እምነት እንድ

Post by Abere » 12 May 2021, 13:57

ወይዘሮ አበሻዊት፤

We are not defining religion. I think that is beyond your scope of intellect. I don't know if you had any written Waaqa Holy Scripture like Quran or the Holy Bible. That is not my problem. You can be either an animist, ashiest, pagan or Christian or Muslim, but you don't have to be crybaby on others rightful property. If that is your religion, it is not called religion because it doesn't have principle. It is called burglary or robbery. Religion in short is a fear of God and the number rule is don't want others hard earned property, work for it or get their willingness. Anarchy is not the manifestation of faith and morality. Here, we are talking about the Holy Divine Power.
AbyssiniaLady wrote:
12 May 2021, 13:25
Waaq is the indigenous and the oldest religion in Ethiopia that is still practiced today, while Christianity was brought to Ethiopia.


Abere
Senior Member
Posts: 10894
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ግጭት ለማጥፋት ትውፊት ማፍረስ ጥፋት መጨመር ነው። አንዱ በጥረቱ ያፈራውን ለሌላ መስጠት ጎታች ነው። የኦርቶዶክስ ንብረት የሆነ ሁሉ የቤተ ክርስቲያኗ ብቻ ነው።ለሌላውም እምነት እንድ

Post by Abere » 12 May 2021, 15:57

Nothing is copied and pasted here - it is only an exact explanation of the contextual reality in the effort to get through and help the framework/process of people like you. Show me, where the texts were taken from the original source without due acknowledgement. Until you do that you must be challenged and are in distraught.
AbyssiniaLady wrote:
12 May 2021, 15:38
Yeah right, are you mentally okay? reread what you have copied and pasted and if you can't understand it then don't spread it.

Post Reply