ይህንን የጠየቀችው አንድ ከዮሴፍ ትህርት ቤት የወጣ የሚንስቴር ልጅ ነው:: እናም አባትዬው አወ አሁን ኮንደምንዬም ልንሰጣቸው ነበር ነግር ግን መስሪያ መሬት ስንፈልግ በሙሉ መስጊድ ሰርተበት አግኘን:: ስናጣራና ስንከታተል ምንም አገልግሎት አይሰጥም እናም ገርሞን ዝም አልን:: የመጣልን ሃሳብ አእምሯቸውን መስራት ነው ብለን ዝም አልን:: ከመሃከላችንም ለዛ ነው ወደክርስትና የለወጥኩት አለን::
እስላሞች አአ ውስጥ ብዙ መስጊድ ሰርተዋል:: ለም ለምን ያገለግላል? ክርስትና አይነስበት: አይቆርቡብት: አይዳሩበት: አይፈቱበት: ንስሀ አይገቡበት:: መንግስት የባከነውን መርት ወደ መሬት ባንክ ሊመልስ ይገባል::
-
- Member
- Posts: 1505
- Joined: 30 Sep 2018, 07:07