Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: አቡነ ማትያስ ዘራፊ ናቸው፣ ስዩም ተሾመ በማስረጃ አስደግፎ አረጋግጧል!

Post by simbe11 » 11 May 2021, 14:27

Hey fat guy!!(Siyum Tehome)
When you belittle the leader of your church, you are showing all how useless you are.
My guess is you are not Orthodox and you are working for others to destabilize the church.
I know no one will try to defend the patriarch. But if we can't do it, at least we don't insult his holiness.
just for the sake of the seat/office he is holding.
The other thing is this goon don't even understand the term "kiray sebsabi".
He just took it for it's literal meaning and associate it with rent.
Who ever listens and believes this guy's propaganda is ........

Lakeshore
Member
Posts: 2627
Joined: 24 Jul 2018, 09:32

Re: አቡነ ማትያስ ዘራፊ ናቸው፣ ስዩም ተሾመ በማስረጃ አስደግፎ አረጋግጧል!

Post by Lakeshore » 11 May 2021, 14:41

ኣቡነ ማቲያስ የኢትዮጵያ ጳትሪያርክ ስይጣንን ኣስደመሙት

ኣራት ኪሎ የሚኖሩ አንድ ትልቅ አባት
40 ቀን ሁዳዴ ፆም በተያዘበት
እንቁላል መመገብ መብላት ቢያሰኛቸው
አንድ እንቁላል ገዝተው ይዘው በጉያቸው
ከመነኮሳት ፊት እንዳይዋረዱ
እንቁላሏን ይዘው ወደ መኝታቸው ሄዱ
መኝታቸው ሲደርሱ
አንድ ጧፍ ለኮሱ
እንቁላል ሊጠብሱ
ኣራት ኪሎ ኗሪ ግቢው ሲጨስ አይቶ
ሰደድ እሳት መስሎት መነኮሳት ሰግቶ
ምድረ ባህታዊ እሳቱን ለማጥፋት መኝታቸውን ቢከፍተው
በግራ እጅ እንቁላል በቀኝ ጣፉን ይዘው አባ ተጎልተው
የገዳሙ አለቃ ዕምባ ተናንቋቸው
አባን ጠየቋቸው ........
"ምንድነው የኔታ ምን አነሳሳዎት
ባ40 ቀን ሁዳዴ በጌታችን ፆም ለት
እንዴት ሊቀ ጳጳስ ይጠብሳል እንቁላል
እሺ ሰውስ ይሁን መጥሃፉስ ይላል"?? ,,,,,
(ቢሏቸው)
↩ አባ ሲመልሱ
"እኔ ያለ ፀሎት ሱባኤ ምህላ ደግሞም ያለ ስግደት
አላውቅም ነበረ ይሄን ያክል ጌዜ ይሄን ያክል አመት
ዛሬ ግን ጠላቴ ያ ክፉ ዲያብሎስ
ቀንቶብኝ ጠለፈኝ ጣለኝ የወያኔ መንፈስ
በፀሎት ጧት ማታ ስተጋ ስላየኝ
እኔን ለመበቀል ካምላኬ ሊለየኝ
ሃጢአት እንድሰራ (ደጺዬ) ሰይጣን አሳሳተኝ"
↩ ሰይጣን
በ አባ ንግግር ሰይጣን ንድድ ብሎት
ለገዳሙ ኗሪ ተከስቶ ድንገት ,,,,
"አባ ይተው እንጂ ሰይጣን ነው አይበሉ
የተከበረውን አጋንንት በሙሉ
ያለ ስማችን ስም ሰተው አይበክሉ
ኧረ ይሄን ተንኮል ይሄንን ሃጢአት
እኔም ያለዛሬ ከቶ አላየሁት"
ብሎ ተሰወረ ሰይጣን እንኳ ገርሞት
የጳጳሱ ተንኮል ከሱ ቢበልጥበት
አወ፣ አሁንም አቁሙ

pushkin
Member+
Posts: 9536
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: አቡነ ማትያስ ዘራፊ ናቸው፣ ስዩም ተሾመ በማስረጃ አስደግፎ አረጋግጧል!

Post by pushkin » 11 May 2021, 14:51

:lol: :lol: :lol: :lol:
Lakeshore wrote:
11 May 2021, 14:41
ኣቡነ ማቲያስ የኢትዮጵያ ጳትሪያርክ ስይጣንን ኣስደመሙት

ኣራት ኪሎ የሚኖሩ አንድ ትልቅ አባት
40 ቀን ሁዳዴ ፆም በተያዘበት
እንቁላል መመገብ መብላት ቢያሰኛቸው
አንድ እንቁላል ገዝተው ይዘው በጉያቸው
ከመነኮሳት ፊት እንዳይዋረዱ
እንቁላሏን ይዘው ወደ መኝታቸው ሄዱ
መኝታቸው ሲደርሱ
አንድ ጧፍ ለኮሱ
እንቁላል ሊጠብሱ
ኣራት ኪሎ ኗሪ ግቢው ሲጨስ አይቶ
ሰደድ እሳት መስሎት መነኮሳት ሰግቶ
ምድረ ባህታዊ እሳቱን ለማጥፋት መኝታቸውን ቢከፍተው
በግራ እጅ እንቁላል በቀኝ ጣፉን ይዘው አባ ተጎልተው
የገዳሙ አለቃ ዕምባ ተናንቋቸው
አባን ጠየቋቸው ........
"ምንድነው የኔታ ምን አነሳሳዎት
ባ40 ቀን ሁዳዴ በጌታችን ፆም ለት
እንዴት ሊቀ ጳጳስ ይጠብሳል እንቁላል
እሺ ሰውስ ይሁን መጥሃፉስ ይላል"?? ,,,,,
(ቢሏቸው)
↩ አባ ሲመልሱ
"እኔ ያለ ፀሎት ሱባኤ ምህላ ደግሞም ያለ ስግደት
አላውቅም ነበረ ይሄን ያክል ጌዜ ይሄን ያክል አመት
ዛሬ ግን ጠላቴ ያ ክፉ ዲያብሎስ
ቀንቶብኝ ጠለፈኝ ጣለኝ የወያኔ መንፈስ
በፀሎት ጧት ማታ ስተጋ ስላየኝ
እኔን ለመበቀል ካምላኬ ሊለየኝ
ሃጢአት እንድሰራ (ደጺዬ) ሰይጣን አሳሳተኝ"
↩ ሰይጣን
በ አባ ንግግር ሰይጣን ንድድ ብሎት
ለገዳሙ ኗሪ ተከስቶ ድንገት ,,,,
"አባ ይተው እንጂ ሰይጣን ነው አይበሉ
የተከበረውን አጋንንት በሙሉ
ያለ ስማችን ስም ሰተው አይበክሉ
ኧረ ይሄን ተንኮል ይሄንን ሃጢአት
እኔም ያለዛሬ ከቶ አላየሁት"
ብሎ ተሰወረ ሰይጣን እንኳ ገርሞት
የጳጳሱ ተንኮል ከሱ ቢበልጥበት
አወ፣ አሁንም አቁሙ

Lakeshore
Member
Posts: 2627
Joined: 24 Jul 2018, 09:32

Re: አቡነ ማትያስ ዘራፊ ናቸው፣ ስዩም ተሾመ በማስረጃ አስደግፎ አረጋግጧል!

Post by Lakeshore » 11 May 2021, 19:03

መውጣትና መግባት፣…. መኖርና መስራት፣… ከሚያስጨንቁበት፣
ያገር መውደድ ፍቅር፣…. ነጻነት፣ አርነት፣… ወንጀል ከሆነበት፣
ቃዬል በመንበሩ፣… ይሁዳ ከልፍኙ፣… ከሰለጠኑበት.
ዜጋው ጠላት ሆኖ፣… ዘራፊና ባእድ፣…. ተከብረው ካሉበት፣
ስደትና ረሀብ፣…. እስራትና ሞት፣…. ዳረጎት ከሆኑት፣
በስልጣን መባለግ፣…. በሀብት መንደላቀቅ፣… ገነው ከታዩበት።
የሰው ነፍስ ረክሶ፣… በየጉራንጉሩ፣…. ጭዳ ከሆነበት፣
ውንብድና ባገር፣… ሸንጎ ተቀምጦ፣… ህግ ካረቀቀበት፣
ከሐዲ በዙፋን፣… ገንጣይ ባማካሪ፣… ነግሰው ከኖሩበት፣
ጦቢያ ማለት ቀርቶ፣…. ቋንቋ፣ የዘር ሐረግ፣… ሀገር ከመሩበት.
የእብሪት ማራገፊያ፣… ያአምባገነን ቅርሻት፣… መትፊያ ከሆኑበት.

ምንስ ሀገር አለን……!

በስሟ እምንጠራት፣….ምን ወዳጅ ተጘኝቶ፣… ወገኔ የሚሉት።
ሲታመም ካላዩት፣… ሲወድቅ ካላነሱት፣… ሲሞት ካልቀበሩት፣
ሲቸገር ካልረዱት፣…. ሲራብ ካልጎበኙት፣…. ሲዳር ካላኮሩት፣
ሲበደል ሲጨቆን፣ ድምጽ ካልሆኑለት፣ እጅ ካልዘረጉለት
በሸንጎ ተሟግተው፣… መብቱን አስመልሰው፣.. ካላስከበሩለት፣
ዘምተው ግዳይ ጥለው፣… ወድቀው ተሰውተው፣…ታሪክ ካልሰሩለት፣
ውርደቱን በክብር፣….. ጥቃቱንም በድል፣… ታግለው ካልቀየሩት፣
ቢፎከር፣ ቢቅራሩ፣… ሀገር! ሀገር! ቢሉት፣… ዲስኩር ቢያበዙለት፣
ህንፃው ቢደረደር፣…አስፋልቱ ቢነጠፍ፣… ግድብ ቢሰሩለት፣
ምን ያደርጋል ታዲያ፣… ምን ያደርጋል ሃገር፣…. ያለሰው ቢወዱት።

Post Reply