Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: PHOTO: THOUSANDS OF MUSLIMS PRAYING AT ABIOT/MESQEL ADEBABAY 14 YRS AGO. WHAT IS THE REAL REASON FOR THE CURRENT DRA

Post by Selam/ » 10 May 2021, 07:35

I am with you on this. No one should have ownership of the square. It’s a public space that is built and maintained by tax payers and it should serve us all equally. But you’re still Kichamo Komalo. KIFU!
yaballo wrote:
10 May 2021, 02:18
PHOTO: PHOTO: THOUSANDS OF MUSLIMS PRAYING AT ABIOT/MESQEL ADEBABAY 14 YEARS AGO [AKA DURING WOYANE'S ERA]. WONDER WHAT MAY BE THE REAL REASON FOR THE CURRENT DRAMA. BIZARRE ...

ቦታው ከዚህ በፊትም ሲሰገድበት ነበር። አንድም ቀን ህዝቡ በዚህ ጉዳይ ተጋጭቶ አያውቅም። ነገሩን ያጋነነውም, የከለከለውም ራሱ መንግስት ነው። It has nothing to do with the majority of Christians. ከዚህ ሁሉ ምን እንደሚያገኙ አላውቅም።


ሙስሊም ወንድሞቻችን የዛሬ 14 አመት መስቀል አደባባይ ሲሰግዱ ያነሳሁዋቸው ፎቶ ነው [aka during woyane's era]። ሃይማኖታዊ ስርአቱን ሁላችንም ስለምንወደው እንደቤተሰብ ሁላችንም በረንዳችን ላይ ቆመን ነበር የምናየው። አንድ ቀን አጀንዳ ሆኖ አያውቅም። የፖለቲከኞች መጫወቻ አትሁኑ ለማለት ያክል ነው።


Selam/
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: PHOTO: THOUSANDS OF MUSLIMS PRAYING AT ABIOT/MESQEL ADEBABAY 14 YRS AGO. WHAT IS THE REAL REASON FOR THE CURRENT DRA

Post by Selam/ » 11 May 2021, 01:56

Kichamo Komalo - This all the work of woyane leeches. KIFU!

yaballo wrote:
10 May 2021, 08:32
Selamicha ..

Hola. Clearly, your 'empire of permanent miseries' also attracts very weird cadres. Here are what top PP [muslim] cadres had to say today.


1-

በመጨረሻም የአብይ ውታፍ ነቃዮች ጌቶቻቸው ላይ ጣታቸውን🖕 አድርገዋል 🙈:: አይ የካድሬ ነገር ነውርም አያውቁም እኮ 😋😆




2 -

"አንድ ሚሊዮን ሰው ካልሞተ ሰው ሞተ አይባልም " ያለው ሌላኛው ውታፍ ነቃይ ሶዬ ዛሬ ምን ታይቶት ኖ 🤔





3 -

ሶሪያዎቹን ሙስሊም ስደተኞች በቤተ መንግስት በክብር አስፍጥሮ የሀገሩ ባለቤት የሆኑትን ኢትዮጵያኑን ግን የኦርቶማራ ታጣቂ ወታደሮቹን ልኮ በጥይትና በጭስ ቦንብ .... ያስፈጠረ አሎሎ ራስ ባፋንኩሎ የሆነ መሪ 🤓








AND ...



Post Reply