Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30849
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ኢትዮጵያ ምርጫ ለማድረግ የምዕራብ ፍቃድና ታዛቢ አትፈልግም (ስዩም ተሾመ!)

Post by Horus » 08 May 2021, 13:18

ያበሻ ዘር የነጭ ቂጥ መላሱን ማቆም አለበት፣ የነጭም ፈቃድ መጠበቅ ማቆም አልብን። የምር ራሳችንን የምናከብር ከሆነ በአንድ ድምጽ ይህን የፈረጅ ልማድ፣ የቅኝ ገዥነት ሃቢት፣ ልማድ መጸየፍ ነበረምን፣ አለብን።


Horus
Senior Member+
Posts: 30849
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ኢትዮጵያ ምርጫ ለማድረግ የምዕራብ ፍቃድና ታዛቢ አትፈልግም (ስዩም ተሾመ!)

Post by Horus » 08 May 2021, 13:35

ኢትዮጵያ በምትችልበት ቀን በራሷ አቅም የራሷን ምርጫ ታደርጋለች ። ይልቅስ ግብጽና ሱዳንን ለማንበርከክ እንዋሃድ፣ ይልቅስ ግድባችንን እንገምባ!1

ለ3000 ዘመን ያለ ዴሞክራሲ ኖረናል፣ አሁን ለአንድ ሁለት አመት ያለ ምርጫ መኖር እንችላለን!!

ይልቅስ የኢትዮጵያን አይነኬነት እናስከብር! ዛሬ !!!


Post Reply