-
- Senior Member+
- Posts: 30849
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
ኢትዮጵያ ምርጫ ለማድረግ የምዕራብ ፍቃድና ታዛቢ አትፈልግም (ስዩም ተሾመ!)
ያበሻ ዘር የነጭ ቂጥ መላሱን ማቆም አለበት፣ የነጭም ፈቃድ መጠበቅ ማቆም አልብን። የምር ራሳችንን የምናከብር ከሆነ በአንድ ድምጽ ይህን የፈረጅ ልማድ፣ የቅኝ ገዥነት ሃቢት፣ ልማድ መጸየፍ ነበረምን፣ አለብን።
-
- Senior Member+
- Posts: 30849
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: ኢትዮጵያ ምርጫ ለማድረግ የምዕራብ ፍቃድና ታዛቢ አትፈልግም (ስዩም ተሾመ!)
ኢትዮጵያ በምትችልበት ቀን በራሷ አቅም የራሷን ምርጫ ታደርጋለች ። ይልቅስ ግብጽና ሱዳንን ለማንበርከክ እንዋሃድ፣ ይልቅስ ግድባችንን እንገምባ!1
ለ3000 ዘመን ያለ ዴሞክራሲ ኖረናል፣ አሁን ለአንድ ሁለት አመት ያለ ምርጫ መኖር እንችላለን!!
ይልቅስ የኢትዮጵያን አይነኬነት እናስከብር! ዛሬ !!!
ለ3000 ዘመን ያለ ዴሞክራሲ ኖረናል፣ አሁን ለአንድ ሁለት አመት ያለ ምርጫ መኖር እንችላለን!!
ይልቅስ የኢትዮጵያን አይነኬነት እናስከብር! ዛሬ !!!