አሸባሪው ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!
Posted: 08 May 2021, 04:53
Ethiopian News & Opinion
https://mereja.com/forum/
Ejersa wrote: ↑08 May 2021, 05:00የአይተ ፀጋዬ በርሄ ሹመኛ ትክክለኛ ማንነቱን ይፋ አወጣ! ከእስራኤል ድረስ አፈላልገው ያመጡት፣ እምነቱ እና ታማኝነቱ ከፈጣሪ ይልቅ ለወያኔዎች መሆኑን አረጋግጠው የሾሙት ካድሬ የበግ ለምድ የለበሰ ተኩላ እንጂ ለክህነት የሚበቃ ብፁዕ ሊሆን አይችልም። ሆኖም አያውቅም! በአጠቃላይ ከዚያ ሰፈር ለነፍስ ቀርቶ ለስጋም የሚታመን ሰው ማግኘት አይቻልም። ጳጳሱ "ትግራይ ትስዕር ....ሃገረ ትግራይ ምስረታ ...በቅልፅምና " ማለት እኮ ነው የቀራቸው... ቃላቶቹን አልተጠቀሙም እንጂ ብለውታል።"ድምፄን እንደናንተ እንዳላሰማ ታግጄ ነበር" ያሏት ነገር ግን ብዙ ትናገራለች። "እናንተ" የተባሉት እነ አሉላ ሰለሞን ናቸው።
Abdisa wrote: ↑08 May 2021, 06:40Abune Mathias (Teklemariam Asrat) was born in 1941 in Tigray province, in the district of Agame.
Abune Mathias became the 6th Patriarch of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church on 28 February of 2013, following the 2012 death of fellow Tigrayan Patriarch, Abune Paulos (Gebremedhin Woldeyohannes) from Adwa, Tigray.
DEPORT HIM BACK TO TIGRAY!
Abdisa wrote: ↑08 May 2021, 06:40Abune Mathias (Teklemariam Asrat) was born in 1941 in Tigray province, in the district of Agame.
Abune Mathias became the 6th Patriarch of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church on 28 February of 2013, following the 2012 death of fellow Tigrayan Patriarch, Abune Paulos (Gebremedhin Woldeyohannes) from Adwa, Tigray.
DEPORT HIM BACK TO TIGRAY!
Meleket wrote: ↑10 May 2021, 09:13ኧረ ባባጃሌው! ወየት ወየት ነው ጎበዝ! ፕትርክናቸውስ ቤተክርስትያኒቱን አይወክልምን?
ጥያቄው ያሰሙት ድምጽ ቤተክርስቲያኒቱን ይወክላል ወይስ ኣይወክልም የሚል ኣይደለም።
ቁምነገሩ የፓትርያርኩ ድምጥ ታፍኗል አልታፈነም ነው? ዲሞክራሲያዊው የብልጥግና መንግሥት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን አባት የሆኑትን የአቡነ ማቲያስን ድምጥ አፍኗል አላፈነም? አሳፍኗል አላሳፈነም? የሚል ነው!
እየተባለ ያለው በቀላልና ባጭር አማርኛ እንዲህ ነው፦
“የኃይማኖት አባቶችን ድምጽ ማፈን አሸባሪነት ነው።”
የሃይማኖት አባት ድምጽ ሲታፈን ዝም የሚል ደግሞ “ለብልጥግና የሰገደ” ሃይማኖት የለሽ የቆሪጥ ባለሟል ብቻና ብቻ ነው!