Page 1 of 2

አሸባሪው ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!

Posted: 08 May 2021, 04:53
by Hameddibewoyane

Re: ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!

Posted: 08 May 2021, 04:54
by pushkin

Re: ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!

Posted: 08 May 2021, 05:00
by Ejersa
የአይተ ፀጋዬ በርሄ ሹመኛ ትክክለኛ ማንነቱን ይፋ አወጣ! ከእስራኤል ድረስ አፈላልገው ያመጡት፣ እምነቱ እና ታማኝነቱ ከፈጣሪ ይልቅ ለወያኔዎች መሆኑን አረጋግጠው የሾሙት ካድሬ የበግ ለምድ የለበሰ ተኩላ እንጂ ለክህነት የሚበቃ ብፁዕ ሊሆን አይችልም። ሆኖም አያውቅም! በአጠቃላይ ከዚያ ሰፈር ለነፍስ ቀርቶ ለስጋም የሚታመን ሰው ማግኘት አይቻልም። ጳጳሱ "ትግራይ ትስዕር ....ሃገረ ትግራይ ምስረታ ...በቅልፅምና " ማለት እኮ ነው የቀራቸው... ቃላቶቹን አልተጠቀሙም እንጂ ብለውታል።"ድምፄን እንደናንተ እንዳላሰማ ታግጄ ነበር" ያሏት ነገር ግን ብዙ ትናገራለች። "እናንተ" የተባሉት እነ አሉላ ሰለሞን ናቸው።
Hameddibewoyane wrote:
08 May 2021, 04:53

Re: ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!

Posted: 08 May 2021, 05:08
by Hameddibewoyane
:lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
08 May 2021, 05:00
የአይተ ፀጋዬ በርሄ ሹመኛ ትክክለኛ ማንነቱን ይፋ አወጣ! ከእስራኤል ድረስ አፈላልገው ያመጡት፣ እምነቱ እና ታማኝነቱ ከፈጣሪ ይልቅ ለወያኔዎች መሆኑን አረጋግጠው የሾሙት ካድሬ የበግ ለምድ የለበሰ ተኩላ እንጂ ለክህነት የሚበቃ ብፁዕ ሊሆን አይችልም። ሆኖም አያውቅም! በአጠቃላይ ከዚያ ሰፈር ለነፍስ ቀርቶ ለስጋም የሚታመን ሰው ማግኘት አይቻልም። ጳጳሱ "ትግራይ ትስዕር ....ሃገረ ትግራይ ምስረታ ...በቅልፅምና " ማለት እኮ ነው የቀራቸው... ቃላቶቹን አልተጠቀሙም እንጂ ብለውታል።"ድምፄን እንደናንተ እንዳላሰማ ታግጄ ነበር" ያሏት ነገር ግን ብዙ ትናገራለች። "እናንተ" የተባሉት እነ አሉላ ሰለሞን ናቸው።
Hameddibewoyane wrote:
08 May 2021, 04:53

Re: ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!

Posted: 08 May 2021, 05:19
by Meleket
ወዳጃችን Ejersa የቅዱስ ያሬድ አምላክ ይቅር ይበልህ!
Ejersa wrote:
08 May 2021, 05:00
. . . በአጠቃላይ ከዚያ ሰፈር ለነፍስ ቀርቶ ለስጋም የሚታመን ሰው ማግኘት አይቻልም። . . .

Re: ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!

Posted: 08 May 2021, 05:32
by Ejersa
:lol: :lol: :lol: :lol:
Meleket wrote:
08 May 2021, 05:19
ወዳጃችን Ejersa የቅዱስ ያሬድ አምላክ ይቅር ይበልህ!
Ejersa wrote:
08 May 2021, 05:00
. . . በአጠቃላይ ከዚያ ሰፈር ለነፍስ ቀርቶ ለስጋም የሚታመን ሰው ማግኘት አይቻልም። . . .

Re: ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!

Posted: 08 May 2021, 05:39
by Meleket
ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ሁሌም ከሓቅ ጎን ነን! :mrgreen:
Ejersa wrote:
08 May 2021, 05:32
:lol: :lol: :lol: :lol:
Meleket wrote:
08 May 2021, 05:19
ወዳጃችን Ejersa የቅዱስ ያሬድ አምላክ ይቅር ይበልህ!
Ejersa wrote:
08 May 2021, 05:00
. . . በአጠቃላይ ከዚያ ሰፈር ለነፍስ ቀርቶ ለስጋም የሚታመን ሰው ማግኘት አይቻልም። . . .

Re: አሸባሪው ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!

Posted: 08 May 2021, 06:11
by Kuasmeda
Hameddibewoyane wrote:
08 May 2021, 04:53

Re: አሸባሪው ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!

Posted: 08 May 2021, 06:22
by Weyni
""ትግራይ ትስዕር ....ሃገረ ትግራይ ምስረታ ...በቅልፅምና "" … ሽብርተኛ አቡነ ማትያስ

Re: አሸባሪው ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!

Posted: 08 May 2021, 06:31
by Hameddibewoyane
Please wait, video is loading...

Re: አሸባሪው ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!

Posted: 08 May 2021, 06:40
by Abdisa
Abune Mathias (Teklemariam Asrat) was born in 1941 in Tigray province, in the district of Agame.

Abune Mathias became the 6th Patriarch of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church on 28 February of 2013, following the 2012 death of fellow Tigrayan Patriarch, Abune Paulos (Gebremedhin Woldeyohannes) from Adwa, Tigray.




DEPORT HIM BACK TO TIGRAY!

Re: አሸባሪው ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!

Posted: 08 May 2021, 07:33
by Kuasmeda
:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
Abdisa wrote:
08 May 2021, 06:40
Abune Mathias (Teklemariam Asrat) was born in 1941 in Tigray province, in the district of Agame.

Abune Mathias became the 6th Patriarch of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church on 28 February of 2013, following the 2012 death of fellow Tigrayan Patriarch, Abune Paulos (Gebremedhin Woldeyohannes) from Adwa, Tigray.




DEPORT HIM BACK TO TIGRAY!

Re: አሸባሪው ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!

Posted: 08 May 2021, 08:29
by pushkin
:lol: :lol: :lol: :lol:
Abdisa wrote:
08 May 2021, 06:40
Abune Mathias (Teklemariam Asrat) was born in 1941 in Tigray province, in the district of Agame.

Abune Mathias became the 6th Patriarch of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church on 28 February of 2013, following the 2012 death of fellow Tigrayan Patriarch, Abune Paulos (Gebremedhin Woldeyohannes) from Adwa, Tigray.




DEPORT HIM BACK TO TIGRAY!

Re: አሸባሪው ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!

Posted: 08 May 2021, 08:46
by Ejersa
Hameddibewoyane wrote:
08 May 2021, 04:53

Re: አሸባሪው ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!

Posted: 08 May 2021, 09:00
by Fiyameta
To remove the junta agame patriarch from his position is to cast a demon out of Ethiopia. Do it now for the sake of the nation's spiritual well being.

Re: አሸባሪው ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!

Posted: 10 May 2021, 03:31
by Meleket
ይህን የሃይማኖት አባቶች ፈተና የሚያርመው ሠማያዊው መንግሥት ስለሆነ፡ ለነፍስ ሲባል እውነቷን ቁልጥ አድርጎ መናገር ሳይበጅ አይቀርም

አቡነ ማቲያስ እሳቸው እንደሚሉት እንዳይተነፍሱ ተደርገው ድምጣቸው ታፍኖ ከሆነ፡ ቅዱስ ናቸው! :lol:

ኣዎና እውነቱን እንናገር ከተባለ፡ በቦለቲከኞች ድምጣቸው ከታፈነ ኣቡነ ማቲያስ ቅዱስ ናቸው! :mrgreen:

የሃይማኖት አባቶች ድምጣቸውን እንዳያሰሙ የሚያፍኑ የሚገድሉም ቀሺም ወደል አሸባሪ ቦለቲከኞችና ጁንታዎች ቢቻ ናቸው። :lol: በዓለማችን ደግሞ በርካታ ጤባ አሸባሪ ቦለቲከኞችና ጁንታዎች በሃይማኖት ውስጥ እጃቸውን የሚያስገቡ ሞልተዋል! :lol: ከነሱም ውስጥ አንዱ ወደል መሃይሙ አሸባሪ ጁንታ፡ ፓትሪያርክ አቡነ ቴዎፍሎስን ያፈነውና የገደለው ደርጉ ነው! ጎንደሬውን ፓትሪያርክ ኣቡነ መርቀሪዎስንም ያሰደደው ወደል አሸባሪ ጁንታ ወያኔም ሁለተኛው ነው። እንዲያ እያለ ሶስተኛ አራተኛ እያለም ይቀጥላል!
:mrgreen:

"ልጆቼ እኔ የሃይማኖት አባት ነኝ። እኔ የእናንተ ጠባቂ ነኝ። ይሁንና ከመታረድ ልታደጋችሁ አልቻልኩም። ከሞት ላድናችሁ አልቻልኩም። እኔ የጦር መሪ አይደለሁም። ገዳዮቻችሁን ለፍርድ ለማቅረብ አቅሙ ዬለኝም። በእጄ ሽጉጥ ሳይሆን መስቀል ነው የምይዘው። ልጄቼ እንባዬን እያፈሰስኩ ስለ እናንተ ስቃይ አምላካችንን በፀሎቴ እየጠየኩ ነው።” የጅምላ ጭፍጨፋን ያወገዙት የአቡነ ማቲያስ ቃል
https://mereja.com/amharic/v2/503890


Meleket wrote:
08 May 2021, 05:39
ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ሁሌም ከሓቅ ጎን ነን! :mrgreen:
Ejersa wrote:
08 May 2021, 05:32
:lol: :lol: :lol: :lol:
Meleket wrote:
08 May 2021, 05:19
ወዳጃችን Ejersa የቅዱስ ያሬድ አምላክ ይቅር ይበልህ!
Ejersa wrote:
08 May 2021, 05:00
. . . በአጠቃላይ ከዚያ ሰፈር ለነፍስ ቀርቶ ለስጋም የሚታመን ሰው ማግኘት አይቻልም። . . .

Re: አሸባሪው ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!

Posted: 10 May 2021, 07:52
by Ejersa
የፓትርያርኩ የቪዲዮ መልዕክት ቤተ ክርስቲያኒቱን እንደማይወክል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አስታወቀች።
አሜን !!
Hameddibewoyane wrote:
08 May 2021, 04:53

Re: አሸባሪው ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!

Posted: 10 May 2021, 09:13
by Meleket
ኧረ ባባጃሌው! ወየት ወየት ነው ጎበዝ! ፕትርክናቸውስ ቤተክርስትያኒቱን አይወክልምን? :lol:

ጥያቄው ያሰሙት ድምጽ ቤተክርስቲያኒቱን ይወክላል ወይስ ኣይወክልም የሚል ኣይደለም። :mrgreen:

ቁምነገሩ የፓትርያርኩ ድምጥ ታፍኗል አልታፈነም ነው? ዲሞክራሲያዊው የብልጥግና መንግሥት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን አባት የሆኑትን የአቡነ ማቲያስን ድምጥ አፍኗል አላፈነም? አሳፍኗል አላሳፈነም? የሚል ነው! :mrgreen:

እየተባለ ያለው በቀላልና ባጭር አማርኛ እንዲህ ነው፦
የኃይማኖት አባቶችን ድምጽ ማፈን አሸባሪነት ነው።:mrgreen:

የሃይማኖት አባት ድምጽ ሲታፈን ዝም የሚል ደግሞ “ለብልጥግና የሰገደ” ሃይማኖት የለሽ የቆሪጥ ባለሟል ብቻና ብቻ ነው!
:lol:
Ejersa wrote:
10 May 2021, 07:52
የፓትርያርኩ የቪዲዮ መልዕክት ቤተ ክርስቲያኒቱን እንደማይወክል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አስታወቀች።
አሜን !! . . .

Re: አሸባሪው ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!

Posted: 10 May 2021, 09:55
by Hameddibewoyane
ገና ጭምብላችሁንብቻ ሳይሆን የምታወልቁት ቆዳችሁን ትገፋላችሁ! :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
Meleket wrote:
10 May 2021, 09:13
ኧረ ባባጃሌው! ወየት ወየት ነው ጎበዝ! ፕትርክናቸውስ ቤተክርስትያኒቱን አይወክልምን? :lol:

ጥያቄው ያሰሙት ድምጽ ቤተክርስቲያኒቱን ይወክላል ወይስ ኣይወክልም የሚል ኣይደለም። :mrgreen:

ቁምነገሩ የፓትርያርኩ ድምጥ ታፍኗል አልታፈነም ነው? ዲሞክራሲያዊው የብልጥግና መንግሥት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን አባት የሆኑትን የአቡነ ማቲያስን ድምጥ አፍኗል አላፈነም? አሳፍኗል አላሳፈነም? የሚል ነው! :mrgreen:

እየተባለ ያለው በቀላልና ባጭር አማርኛ እንዲህ ነው፦
የኃይማኖት አባቶችን ድምጽ ማፈን አሸባሪነት ነው።:mrgreen:

የሃይማኖት አባት ድምጽ ሲታፈን ዝም የሚል ደግሞ “ለብልጥግና የሰገደ” ሃይማኖት የለሽ የቆሪጥ ባለሟል ብቻና ብቻ ነው!
:lol:
Ejersa wrote:
10 May 2021, 07:52
የፓትርያርኩ የቪዲዮ መልዕክት ቤተ ክርስቲያኒቱን እንደማይወክል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አስታወቀች።
አሜን !! . . .

Re: ወያኔ ላይ እርምጃ ሲወሰድ የጳጳሱ አእምሮው መናወጥ ጀመረ!

Posted: 10 May 2021, 10:13
by sebdoyeley
fa66et you are not Eritrean, I have visited many churches in my country, I have never heard someone called Yared except later on in Agamistann :mrgreen:
Meleket wrote:
08 May 2021, 05:39
ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ሁሌም ከሓቅ ጎን ነን! :mrgreen:
Ejersa wrote:
08 May 2021, 05:32
:lol: :lol: :lol: :lol:
Meleket wrote:
08 May 2021, 05:19
ወዳጃችን Ejersa የቅዱስ ያሬድ አምላክ ይቅር ይበልህ!
Ejersa wrote:
08 May 2021, 05:00
. . . በአጠቃላይ ከዚያ ሰፈር ለነፍስ ቀርቶ ለስጋም የሚታመን ሰው ማግኘት አይቻልም። . . .