የመስቀል አደባባይ አጠቃቀም በተመለከተ የሆረስ መፍትሄ
Posted: 08 May 2021, 02:26
ለመስቀል አደባባይ አጠቃቀም ላይ የማየው መፍትሄ ይህ ነው።
(1) መስቀል አደባባይ ስሙ በፍጹም ሊለወጥ አይችልም። ደደቡ ደርግ አብዮት አደባባይ ያለ ሃይማኖት ስላልነበረው በክርስትናም በእስልምናም የማያምን አረመኔ መንግስት ስለነበር ነው ።
(2) መስቀል አደባባይ እንዳለ ሆኖ ግን ቦታው የሕዝብ አደባባይ ነው ። የፓፕሊክ እስኩየር ነው። ያ ማለት በቦታው የደመራ በአል፣ የዘፈን ኮንሰርት፣ የወታደር ሰልፍ፣ የፖለቲካ ት ዕይንተ ሕዝብ፣ ኢሪቻ ወዘተ ይደረግበታል ። ልክ የጃንሆይ ሜዳ ስሙን ይዞ ጥምቀት ይደረግበታል፣ ፈረስ ጉግስ፣ ኳስ ወዘተ እንደ ሚደረግበት ማለት ነው።
(3) ስለዚህ ሙስልሞች አፍጥር ሊያደርጉ ይችላሉ ፣ ልክ ጴንጤዎች የነሱን ኮንቬንሽን እንደ ሚያደርጉት ።
ስለዚህ የከተማው አስተዳደር ይህን የሕዝብ አደባባይ አጥቃቀም ላይ ሁሉንም የሚያስማማ ደምብ ማቅረብ አለበት ። እስከዚያ ግን የኦሮሞ አክራሪ እስላም ንቅናቄ ጉዳዩን እንዳይጠልፈው የሁለቱም እምነት መሪዎች አስቸኳይ ምክር አድረገው የሰላም መፍትሄ ማቅረብ አለባቸው እነሱ ራሳቸው መንግስት ሳይሆን ።
እኔ ብሆን ይህን ያደባባይ አስተዳደር ደንብ እስኪዘጋጅ ይህን አመት ሙስሊሙ እስታዲዮም ያድርጉ እላለሁ ። ወደፊት ግን ሁለቱ የሚከባበሩ ታላላቅ የኢትዮጵያ እምነቶች በራሳቸው ግዜ መስቀል አደባባይን ሊጠቀሙ ይገባል ። ኢሪቻ እዚያ ተደርጎ ሙስሊሙ እዚያ ማፍጠሩ ምን ልዩነት አለው።
ድሮ መስቀል አደባባይ መስገድ ፈልገው ይከልከሉ አይከልከሉ አላቅም። መስቀል አደባባይ እያለ ለምን እስታዲዮም እንደ መረጡ አላቅም። ዛሬ ለምን መስቀል አደባባይን እንደ ፈለጉ አላቅም ። ፖለቲካ ከሆነ ወዲያ ማለት ነው።
ይህም ሆነ ያ የሙስሊሙ ሙፍቲና ጳጳሱ መስማማት አለባቸው ከፖሊስና ማዘጋጃ ቤት ቀድሞ !!
ኬር ለኢትዮጵያ !
ETHIOPIA INVICTUS !!
(1) መስቀል አደባባይ ስሙ በፍጹም ሊለወጥ አይችልም። ደደቡ ደርግ አብዮት አደባባይ ያለ ሃይማኖት ስላልነበረው በክርስትናም በእስልምናም የማያምን አረመኔ መንግስት ስለነበር ነው ።
(2) መስቀል አደባባይ እንዳለ ሆኖ ግን ቦታው የሕዝብ አደባባይ ነው ። የፓፕሊክ እስኩየር ነው። ያ ማለት በቦታው የደመራ በአል፣ የዘፈን ኮንሰርት፣ የወታደር ሰልፍ፣ የፖለቲካ ት ዕይንተ ሕዝብ፣ ኢሪቻ ወዘተ ይደረግበታል ። ልክ የጃንሆይ ሜዳ ስሙን ይዞ ጥምቀት ይደረግበታል፣ ፈረስ ጉግስ፣ ኳስ ወዘተ እንደ ሚደረግበት ማለት ነው።
(3) ስለዚህ ሙስልሞች አፍጥር ሊያደርጉ ይችላሉ ፣ ልክ ጴንጤዎች የነሱን ኮንቬንሽን እንደ ሚያደርጉት ።
ስለዚህ የከተማው አስተዳደር ይህን የሕዝብ አደባባይ አጥቃቀም ላይ ሁሉንም የሚያስማማ ደምብ ማቅረብ አለበት ። እስከዚያ ግን የኦሮሞ አክራሪ እስላም ንቅናቄ ጉዳዩን እንዳይጠልፈው የሁለቱም እምነት መሪዎች አስቸኳይ ምክር አድረገው የሰላም መፍትሄ ማቅረብ አለባቸው እነሱ ራሳቸው መንግስት ሳይሆን ።
እኔ ብሆን ይህን ያደባባይ አስተዳደር ደንብ እስኪዘጋጅ ይህን አመት ሙስሊሙ እስታዲዮም ያድርጉ እላለሁ ። ወደፊት ግን ሁለቱ የሚከባበሩ ታላላቅ የኢትዮጵያ እምነቶች በራሳቸው ግዜ መስቀል አደባባይን ሊጠቀሙ ይገባል ። ኢሪቻ እዚያ ተደርጎ ሙስሊሙ እዚያ ማፍጠሩ ምን ልዩነት አለው።
ድሮ መስቀል አደባባይ መስገድ ፈልገው ይከልከሉ አይከልከሉ አላቅም። መስቀል አደባባይ እያለ ለምን እስታዲዮም እንደ መረጡ አላቅም። ዛሬ ለምን መስቀል አደባባይን እንደ ፈለጉ አላቅም ። ፖለቲካ ከሆነ ወዲያ ማለት ነው።
ይህም ሆነ ያ የሙስሊሙ ሙፍቲና ጳጳሱ መስማማት አለባቸው ከፖሊስና ማዘጋጃ ቤት ቀድሞ !!
ኬር ለኢትዮጵያ !
ETHIOPIA INVICTUS !!