Page 1 of 1

የጎንደር ታጋዮች ለEthio 360 በቀቀኖች መኖ አበረከቱ ተባለ፡፡

Posted: 04 May 2021, 12:36
by AbebeB
የጎንደር አብዮታዊ ታጋዮች ለEthio 360 በቀቀኖች መኖ ያበረከቱት በተዘዋዋሪ ሲሆን፤ ጎጃሜውን ኮሚሸነር አበረ አዳሙን በመግደል በቀቀኖቹ ይህን ለመጪው ሳምንታት እያወሩ ከዲያስፓራው ርጥባን እንዲያገኙ በማድረግ ነው፡፡ የቅማንት (የቴዎድሮስ) ዘር የሆነው ጎንደሬ ስልጡን ነው እኮ፡፡

Ethio 360 ወሬ ቆርፍዶባቸው ሲያላዙኑ መዋል ጀምረው ነበር፡፡ ከዚህም የመነጨ መኖ መግዣ አጥተው ከበርገር ቤት ጠፍተው ነበር፡፡