መለስ ዜናዊ ትግራዋይ አይደለም! ዋጅራት፥ አርበገሌ፥ አክሱም ፥ ገርበ አገው፥ ረከታ፥ ሮባ በለስ ቀደምት የኦሮሞ ርስቶች
Posted: 03 May 2021, 17:28
ትግራይ ዉስጥ 10 ብሄረሰቦች ይኖሩ ነበር፥ ኣሁን ግን የቀሩት ሶስት ብቻ ናቸው። የተቀሩት በትግራዋይ ተዉጠው ጠፍተዋል፥
ትግራይ ተገንጠል ብትለው መልሶ ለመዋሃድ ይወጋሃል። ከመሃል ሃገር ሰው ምን ሊያመጣ ወደዛ ይሄዳል? ፊንፊኔ ላይ ያለው ህንጻ በሙሉ የነሱ ነው፥ ታዲያ ያን አከራይታችሁ ኑሩ ቢባሉ፥ የለም ያንተን ቤት ካልቀማን ብለው ጉድጓድ ገቡ።
እኝህ የ ኦሮሞ ፓስተር ምን እያሉ ነው?
ትግራይ ተገንጠል ብትለው መልሶ ለመዋሃድ ይወጋሃል። ከመሃል ሃገር ሰው ምን ሊያመጣ ወደዛ ይሄዳል? ፊንፊኔ ላይ ያለው ህንጻ በሙሉ የነሱ ነው፥ ታዲያ ያን አከራይታችሁ ኑሩ ቢባሉ፥ የለም ያንተን ቤት ካልቀማን ብለው ጉድጓድ ገቡ።
እኝህ የ ኦሮሞ ፓስተር ምን እያሉ ነው?