Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

አሸባሪው ህወሓት የእንድርታ ተወላጆች እየገደለ ነው!!!

Post by Hameddibewoyane » 03 May 2021, 13:22

አንዳንዶቹ ትህነግ ውስጥ ያለው የአድዋ፣ ሽሬ አክሱም ፖለቲካ ስር የሰደደ፣ ትህነግ ጫካ እያለ ሊያፈርሰው የነበረ የልዩነት ነጥብ መሆኑን አይገነዘቡም። አረጋዊ በርሄ ስለ ትህነግ ታሪክ በፃፈው መፅሐፍም አንደኛው የጠብ ምክንያት እንደነበር አስቀምጧል፣ እሱም እንደ ታጋይ ለመሸፋፈን ቢሞክርም እውነታው ግን የነበረና መደበቅ ያልቻለው ነው።

አሁንም ትህነግ ወደጫካ ሲመለስ ተመሳሳይ ችግር ተፈጥሯል። የእንድርታ ተወላጆች ናቸው እየጠቆሙ እያስመቱን ያሉት፣ ከመንግስት ጋር ሆነው እየሰሩ ያሉትም እንደርታዎች ስለሆኑ መመታት አለባቸው ብለው ትዕዛዝ ባስተላለፉት መሰረት ቄስ ሳይቀር እያስገደሉ ነው።

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: አሸባሪው ህወሓት የእንድርታ ተወላጆች እየገደለ ነው!!!

Post by Hameddibewoyane » 03 May 2021, 13:40

Hameddibewoyane wrote:
03 May 2021, 13:22
አንዳንዶቹ ትህነግ ውስጥ ያለው የአድዋ፣ ሽሬ አክሱም ፖለቲካ ስር የሰደደ፣ ትህነግ ጫካ እያለ ሊያፈርሰው የነበረ የልዩነት ነጥብ መሆኑን አይገነዘቡም። አረጋዊ በርሄ ስለ ትህነግ ታሪክ በፃፈው መፅሐፍም አንደኛው የጠብ ምክንያት እንደነበር አስቀምጧል፣ እሱም እንደ ታጋይ ለመሸፋፈን ቢሞክርም እውነታው ግን የነበረና መደበቅ ያልቻለው ነው።

አሁንም ትህነግ ወደጫካ ሲመለስ ተመሳሳይ ችግር ተፈጥሯል። የእንድርታ ተወላጆች ናቸው እየጠቆሙ እያስመቱን ያሉት፣ ከመንግስት ጋር ሆነው እየሰሩ ያሉትም እንደርታዎች ስለሆኑ መመታት አለባቸው ብለው ትዕዛዝ ባስተላለፉት መሰረት ቄስ ሳይቀር እያስገደሉ ነው።

Post Reply