በጦርነቱ ምክንያት ከትግራይ ክልል ተፈናቅለው በጎንደር ከተማ የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች ለፋሲካ በአል የምሳ ግብዣ ተደረገላቸው!!!
Posted: 03 May 2021, 13:05
ፕሮግራሙን ያዘጋጁት የማራኪና ልደታ አብሮ አደግ ማህበር ፣አዘዞ ወረዳ ቤተክህነት እና 3 መንፈሳዊ የጉዞ ማህበራት በጋራ በመሆን ነው ፡፡
በፕሮግራሙ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የጎንደር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ተሾመ አግማሴ እንደተናገሩት ፋሲካን በዓል ስናከብር አኛን የሚሰማንን ስሜት እናተም እንዲሰማቸሁና አብሮነታችን አንድነታችን እንዲጠነክር በማሰብ የተዘጋጀ ፕሮግራም ስለሆነ መልካም የፋሲካ በዓል እንዲሆንላቸው ተመኝተው ፡፡
በቀጣይም ወደ ምትፈልጉት አና ወደ ምትኖርበት አካባቢ እንዲመለሱ ለማድረግ ስራ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል ፡፡
ምንጭ -የጎንደር ኮምኒኬሽን
በፕሮግራሙ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የጎንደር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ተሾመ አግማሴ እንደተናገሩት ፋሲካን በዓል ስናከብር አኛን የሚሰማንን ስሜት እናተም እንዲሰማቸሁና አብሮነታችን አንድነታችን እንዲጠነክር በማሰብ የተዘጋጀ ፕሮግራም ስለሆነ መልካም የፋሲካ በዓል እንዲሆንላቸው ተመኝተው ፡፡
በቀጣይም ወደ ምትፈልጉት አና ወደ ምትኖርበት አካባቢ እንዲመለሱ ለማድረግ ስራ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል ፡፡
ምንጭ -የጎንደር ኮምኒኬሽን