Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

የአሸባሪው ህወሓት ርዝራዦች በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው!

Post by Ejersa » 01 May 2021, 21:35

በመቐለ ከተማ ኩሓ ክፍለ ከተማ የአሸባሪው ህወሓት የፕሮፖጋንዳ ሃላፊ የነበረ እነ አቶ ነብዩ ስሑል ሚካኤል፣ አቶ አታኽልቲ ሃይለስላሴ ጨምሮ 45 የኩሓ ልጆች በሃሰተኛ ክስ እንዲታሰሩ ያደረገ ጁንታው የማይ ቅነጣል ልጅ ሃፍቶም ተጠምቀ በቁጥጥር ስር ዋለ።

ሃፍቶም ተጠምቀ የተባለው ጁንታ አሁንም ወጣቶች ከተማ ላይ በማደራጀት የከተማ ሴል በማድረግ እንዲያሸብሩ ሲያስተባብር የነበረ መሆኑ ምንጮች ገልፀውልናል።

የፌደራል ድህንነት ከመከላከያ ጋር በመቀናጀት ሃፍቶም ተጠምቀ የተባለው ጁንታ ካለበት ጉድጓድ አውጥቶ ይዞታል።


pushkin
Member+
Posts: 9536
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: የአሸባሪው ህወሓት ርዝራዦች በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው!

Post by pushkin » 01 May 2021, 21:44

:lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
01 May 2021, 21:35
በመቐለ ከተማ ኩሓ ክፍለ ከተማ የአሸባሪው ህወሓት የፕሮፖጋንዳ ሃላፊ የነበረ እነ አቶ ነብዩ ስሑል ሚካኤል፣ አቶ አታኽልቲ ሃይለስላሴ ጨምሮ 45 የኩሓ ልጆች በሃሰተኛ ክስ እንዲታሰሩ ያደረገ ጁንታው የማይ ቅነጣል ልጅ ሃፍቶም ተጠምቀ በቁጥጥር ስር ዋለ።

ሃፍቶም ተጠምቀ የተባለው ጁንታ አሁንም ወጣቶች ከተማ ላይ በማደራጀት የከተማ ሴል በማድረግ እንዲያሸብሩ ሲያስተባብር የነበረ መሆኑ ምንጮች ገልፀውልናል።

የፌደራል ድህንነት ከመከላከያ ጋር በመቀናጀት ሃፍቶም ተጠምቀ የተባለው ጁንታ ካለበት ጉድጓድ አውጥቶ ይዞታል።


Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: የአሸባሪው ህወሓት ርዝራዦች በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው!

Post by Ejersa » 01 May 2021, 21:57

Please wait, video is loading...
Ejersa wrote:
01 May 2021, 21:35
በመቐለ ከተማ ኩሓ ክፍለ ከተማ የአሸባሪው ህወሓት የፕሮፖጋንዳ ሃላፊ የነበረ እነ አቶ ነብዩ ስሑል ሚካኤል፣ አቶ አታኽልቲ ሃይለስላሴ ጨምሮ 45 የኩሓ ልጆች በሃሰተኛ ክስ እንዲታሰሩ ያደረገ ጁንታው የማይ ቅነጣል ልጅ ሃፍቶም ተጠምቀ በቁጥጥር ስር ዋለ።

ሃፍቶም ተጠምቀ የተባለው ጁንታ አሁንም ወጣቶች ከተማ ላይ በማደራጀት የከተማ ሴል በማድረግ እንዲያሸብሩ ሲያስተባብር የነበረ መሆኑ ምንጮች ገልፀውልናል።

የፌደራል ድህንነት ከመከላከያ ጋር በመቀናጀት ሃፍቶም ተጠምቀ የተባለው ጁንታ ካለበት ጉድጓድ አውጥቶ ይዞታል።


Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: የአሸባሪው ህወሓት ርዝራዦች በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው!

Post by Weyane.is.dead » 02 May 2021, 06:23

Apprehending terrorist tplf and their supporters should be number 1 priority.


Post Reply