Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 7994
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

ጉራጌ በይፋ በወራሪው እና በተስፋፊው ኦሮሞማ ተሰለቀጠች!! ሞጋሳዎች Horus እና ወንድሞቹን የገዳስር ስዓትን የሚያከብሩበት ቦታ በይፋ ተከፈተ!!

Post by Wedi » 28 Apr 2021, 14:10

ጉራጌ በይፋ በወራሪው እና በተስፋፊው ኦሮሞማ ተሰለቀጠች!! ሞጋሳዎች Horus እና ወንድሞቹን የገዳስር ስዓትን የሚያከብሩበት ቦታ በይፋ ተከፈተ!! :lol: :lol: :lol:
Please wait, video is loading...

Horus
Senior Member+
Posts: 30915
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጉራጌ በይፋ በወራሪው እና በተስፋፊው ኦሮሞማ ተሰለቀጠች!! ሞጋሳዎች Horus እና ወንድሞቹን የገዳስር ስዓትን የሚያከብሩበት ቦታ በይፋ ተከፈተ!!

Post by Horus » 28 Apr 2021, 15:01

ወዲ፣
ወዲ ስንቴ ነው የምነግርህ?! ጉራጌ በማንም ጫጫታ ወይ ስሜታዊ ማቀንቀን አይደናበርም፣ በቆሻሻው መውጫ አልባው የዘር ዝባዝንኬ ውስጥ አይነከርም። በወልቂጤ ዙሪያ ከኦሮሞ ተጋብተው ተዳቅለው ያሉት ጉራጌዎች ስለገዳ ማክበሪያው ቦታ የሚሉትን የሚወስኑትን ወደ ፊት እናያለን ።

ጉራጌ ግን የሺ ዘመናት ጠላቶቹን ተቋቁሞ እዚህ የደረሰ ሕዝብ ነው። የጉራጌ ህልውና፣ የጉራጌ ባህልና ማንነት ዘላለማዊ ነው ። ስለዚህ ጉራጌ የራሱን ችግር በራሱ ፍልስፍና፣ በራሱ ግዜ ይፈታል፣ የማንም የፖለቲካ ደላላ አይፈልግም።

የኢትዮጵያ ፖለቲካ እና ሶኢሽያል ችግር እንዴት እንደ ሚፈታ ጉራጌ የራሱ የጉራጌ መንገድ አለው ። የውጭ ደላሎች አይፈልግም ። ደግሜ ደጋግሜ እንዳልኩት ጉራጌ የኢትዮጵያ ሞዴል ነው። ችግር እንዴት እንደ ሚፈታ ከጉራጌ ተማር እላለሁ !

ሆረስ ዐይነ ኩሉ

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ጉራጌ በይፋ በወራሪው እና በተስፋፊው ኦሮሞማ ተሰለቀጠች!! ሞጋሳዎች Horus እና ወንድሞቹን የገዳስር ስዓትን የሚያከብሩበት ቦታ በይፋ ተከፈተ!!

Post by AbebeB » 28 Apr 2021, 18:51

Wedi wrote:
28 Apr 2021, 14:10
ጉራጌ በይፋ በወራሪው እና በተስፋፊው ኦሮሞማ ተሰለቀጠች!! ሞጋሳዎች Horus እና ወንድሞቹን የገዳስር ስዓትን የሚያከብሩበት ቦታ በይፋ ተከፈተ!! :lol: :lol: :lol:

wedi,
I promised you to rename and own Horus.
Horus እኔ እወስዳታለሁ!
But I know you only in Ethio 360 as Biruk. But where are your parents at home? For I love you, I wanna take care of their assimilation.
:lol: :lol: :lol:

sun
Member+
Posts: 9325
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ጉራጌ በይፋ በወራሪው እና በተስፋፊው ኦሮሞማ ተሰለቀጠች!! ሞጋሳዎች Horus እና ወንድሞቹን የገዳስር ስዓትን የሚያከብሩበት ቦታ በይፋ ተከፈተ!!

Post by sun » 28 Apr 2021, 19:08

Wedi wrote:
28 Apr 2021, 14:10
ጉራጌ በይፋ በወራሪው እና በተስፋፊው ኦሮሞማ ተሰለቀጠች!! ሞጋሳዎች Horus እና ወንድሞቹን የገዳስር ስዓትን የሚያከብሩበት ቦታ በይፋ ተከፈተ!! :lol: :lol: :lol:
Please wait, video is loading...
Wedi Kelbi, :P

Your pathological lies and Judas style 30 years of divide and rule vagabond bankrupt politics been practiced through your tplf dictators threw you out of power in to the ToRa caves and refugee camps from where you keep barking and loudly ranting non top just like mad dogs involuntarily making noises just out of habit. Go and join the current Tigrian regional provisional administration and help the good Tigrian people instead of walking arroud and practicing baboon king chest pumping regular useless rituals of no value. :P

Post Reply