- የእስራኤል ሙሴ የፈርዖን ቤትን ቅንጦት አስቦ ከባዕድ የግብፅ ሕዝብ ጋር ሳይወግን ለሕዝቡ ለእስራኤል ነጻነት ሲል በረሀ መኖርን የመረጠ ጅግናና የእግ/ር ሰው፤
- የአማራ ሙሴ ኮ/ል አብይ ግን ለሚንልክ ቤ/መንግስት የቅንጦት ኑሮ ሲል ተወልጀበታለሁ ያለውን የኦሮሞ ሕዝብ ክዶና በአሮሞ ጫንቃ ላይ ያገኘውን ስልጣን ተጠቅሞ ኦሮሞን ለውርደት የዳረገ ከይሲ ነው፡፡ ለአማራም ኦሮሞን ገድሎ ብቻ ሊያስደስታቸው አልቻለም፡ ከካደው ሕዝብም በጀ አልተባለ፡፡
- እንዲሁ ሲነሆሊል ወደ ICC እንዲያቀና በአማራ ሠልፈኞች ትብብር ተጠይቆአል፡፡