Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30668
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ኦሮሙማ ለምን ፈረሰ? የጎሳ መንግስት ባለበት ኢትዮጵያዊ ጦር ሊኖር አይችልም ! የጎሳ መንግስት መፍረስ አለበት !!

Post by Horus » 20 Apr 2021, 11:50

ምክኛቱም የጎሳ ጥርቅም ስለ ሆነ
ምክኛቱም ክልል ካንሰር ስለ ሆነ
ምክኛቱም ብልጽግና የጎሳ ሌቦች ጥርቅም ስለ ሆነ
ምክኛቱም የጎሳ ፌዴሬሽን ካንሰር ስለ ሆነ
ምክኛቱም የጎሳ ፓርቲ ካንሰር ስለ ሆነ
ምክኛቱም የጎሳ ሚዲያ ካንሰርር ስለ ሆነ
ምክኛቱም የጎሳ ጦር ካንሰር ስለ ሆነ
ምክኛቱም የጎሳ ፓርላማ ካንሰር ስለ ሆነ
ምክኛቱም የጎሳ ባንዲራ ካንሰር ስለ ሆነ

ጥያቄው መሆን ያለበት ይህ ነው! የጎሳ ፖለቲካ እስካለ ሁሉም ጦርነትን ይቀምሳል
Last edited by Horus on 20 Apr 2021, 13:44, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 30668
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ኦሮሙማ ለምን ፈረሰ?

Post by Horus » 20 Apr 2021, 12:56



Horus
Senior Member+
Posts: 30668
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ኦሮሙማ ለምን ፈረሰ? የጎሳ መንግስት ባለበት ኢትዮጵያዊ ጦር ሊኖር አይችልም ! የጎሳ መንግስት መፍረስ አለበት !!

Post by Horus » 20 Apr 2021, 14:15

እኔ ይህን ነገር ሺ ግዜ ብዬዋለሁ።

አሁን ያለው ወሬ በጦሩ ውስጥ ያሉት ጄኔራሎች (መሪዎች) በአማራና ኦሮሞ በሚል ተከፋፈሉ ተባለ ። ማለትም አቢይ የሚያምነው የራሱን ጎሳ ጄኔራሎች ነው ማለት ነው ።

የመንግስት ፖለቲካ መበጠሻ ውጥረት ላይ ሲደርስ ጦሩ በዘር መከፋፈሉ የፖለቲካ ሳይንስ ህግ ነው። ለምን?

ጦር የአንድ መንግስት መሳሪያ ነው፣ የአመጽ መሳሪያ ነው ። በዘር ክፍፍል የቆመ መንግስት የሚፈጥረው ራሱን የሚመስል ጦር ነው ። ስለዚህ ያቢይ መንግስትም ያቢይ ጦርም የጎሳ ድርጅቶች ናቸው። ትህነግን ሲወጉ ጦሩ አንድ የሆነው ዎያኔ የጋራቸው ጠላት ስለነበር ነው እንጂ ጦሩ ዜጋዊ ኢትዮጵያዊ ስለነበር አይደለም።

ጦሩ ዛሬም ነገም ወደፊትም በጎሳ ይከፋፈላል፣ የስልጣን ክፍፍሉ በጎሳ ስለሆነ ። ስለዚህ ክልል፣ የጎሳ ፌዴራሊስም ማናምን እስካለ ድረስ ጦሩ የዚያ ነጸብራቅ የሆነ የጎሳ ጦር እንጂ የሕዝብ ጦር አይደለም ።


Post Reply