-
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Breaking Abiy:- 3ት ከፍተኛ አዛዦች ያሉበት 43 የፈደራል ፓሊስ ሠራዊት ለሱዳን እጅ ሠጡ ተባለ፡፡ አሹ ወለይታ!
When we say Amhara regime lead by Ahmed Abiy is donkey, it by reason. For details of the posted thread, stay tuned.
-
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Re: Breaking Abiy:- 3ት ከፍተኛ አዛዦች ያሉበት 43 የፈደራል ፓሊስ ሠራዊት ለሱዳን እጅ ሠጡ ተባለ፡፡ አሹ ወለይታ!
እጃቸውን ለሱዳን የሰጡት የኢትዮጵያ ፈደራል ልዩ ፓሊስ አባላት ከእነ ሙሉ ትጥቃቸው መሆኑ ታውቆአል፡፡ ተከታይ ዜና በፍጥነት ይዘን እንቀርባለን፡፡
-
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Re: Breaking Abiy:- 3ት ከፍተኛ አዛዦች ያሉበት 43 የፈደራል ፓሊስ ሠራዊት ለሱዳን እጅ ሠጡ ተባለ፡፡ አሹ ወለይታ!
እጃቸውን ለሱዳን የሰጡት የአማራ ልዩ ፖሊሰ አባላት በሱዳን እየተመረመሩ መሆኑ ታውቆአል፡፡