-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
-
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Re: "የትግራይ ጦርነቱ መቛጨት ነው ያለብን። ሌላ ምንም Option የለንም። | የደህንነት ስጋት አለብኝ ያለ ጎረቤት አገር በሙሉ ኢትዮጵያ ውስጥ ገብቶ የፈለገውን ማድረግ ይችላል ወይ?"
ከአርዕስትህ አንጻር የእኔ መልስ አዎ ነው፡፡
በኮ/ል አብይ ዕውቀት ረገጥ፣ ዘመን ጥግ ማብራርያ መሠረት መልሱ አዎ የሚል ይሆናል፡፡ ምክንያቱም ኤርትራ ካለባት የዳቦ ሴኩሪቲ አንጻር ኢትዮጵያ ዋስትና ስላልሠጠቻት ድንበር ጥሳ መግባት ችላለችና፡፡
ስለዚህ የውሀ እጥረት ያለባቸው ጂቡትና ሶማሊያ፣ በአማርኛ ልመና ያስቸገራት ሱዳን እና የቆማጣ ሠፋሪ በዙ ብላ የምታስበው ኬንያ በተመሳሳይ ወደ ኢትየፕያ ገብተው የሚንሊክን ርዝራዥ ማስተንፈስ ይችላሉ፡፡
በኮ/ል አብይ ዕውቀት ረገጥ፣ ዘመን ጥግ ማብራርያ መሠረት መልሱ አዎ የሚል ይሆናል፡፡ ምክንያቱም ኤርትራ ካለባት የዳቦ ሴኩሪቲ አንጻር ኢትዮጵያ ዋስትና ስላልሠጠቻት ድንበር ጥሳ መግባት ችላለችና፡፡
ስለዚህ የውሀ እጥረት ያለባቸው ጂቡትና ሶማሊያ፣ በአማርኛ ልመና ያስቸገራት ሱዳን እና የቆማጣ ሠፋሪ በዙ ብላ የምታስበው ኬንያ በተመሳሳይ ወደ ኢትየፕያ ገብተው የሚንሊክን ርዝራዥ ማስተንፈስ ይችላሉ፡፡