Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

የኢትዮጵያ ሰራዊት በበረሃ በጦርነት ሲሸነፍ (ኣሁን ብትግራይ እያደረገ እንዳለው) ሕዝቡን የመግደል ታሪክ ነበረው ክ1970s ጀምሮ - ሻምበል ተስፋየ ርስቴ - የደርግ መረጃ ደህንነት

Post by sarcasm » 15 Apr 2021, 14:44

"በዛ ጊዜ ሽፍቶች ድንገት ገብተው በኛ ሰራዊት የሆነ ነገር ኣደረጉ፤ የኛ ሰራዊት ደግሞ የዚያን ምላሽ ሕዝቡንን ጭምር እንትን ኣደረገ" ሻምበል ተስፋየ ርስቴ | በደርግ ዘመን በመረጃ ደህንነት የሕግ መምሪያ ኃላፊ የነበሩ
FF 10:50