Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

"አዲስ አበቤ የግብፅን ተምሳሌት የመጠቀም ሕጋዊና ተፈጥሮአዊ መብቱ፡፡" በኤርሚያ ለቀሰ፡፡

Post by AbebeB » 15 Apr 2021, 14:22

ግብጽ አባይን ስትጠቀም ታሪፍ እንዳትከፍል በሚያዘው አንቀጽ መሠረት፣ አዲስ አቤቤም ለአዳነች አቤቤ ታሪፍ መክፈል የለበትም፡፡ አዋጁን በጁንታ እናቸንፋለን! እኛ (ብር አምጡ) እንደ ኢሕአፓ በጩኸት ሳይሆን በመሳሪያ እንዋጋለን! አስቀድመን ለተገነዘብን ይኸው ታጥቀናል፡፡