#ህዳር
ጦርነቱ ኣልቋል
#ታህሳስ
ጁንታውን ለጠቆመ 10 ሚልዮን እሰጣለሁ
#ጥር
ኣንድ ጋንታ የላቸውም
#የካቲት
ህወሓት እንደ ዱቄት ተበትኗል
#መጋቢት
የደፈጣ ውግያ እየከበደን ነው
#ሚያዝያ
ጁንታው እና ወታደሮቹ ደመስስናቸው! ነገር ግን ለማመን በሚያዳግት ሁኔታ ዱቄት ሆኗል ያልነው ጁንታ አምባሻ ሆኖ መጣ
Coming soon
#ግንቦት ምን የሚሆን ይመስላችኃል?
የአለም ህዝብ ጫና ስለበዛብን እና የእኛም የኤርትራም ወታደሮች ስላለቁ ትግራይን ለቀናል :: አሁን ሽማግሌዎች እንዲያስታርቁን እየፀለይን ነው::
ከጦርነቱ በፊት አካኪ ዘራፍ
ከጦርነቱ በኋላ የትግራይ አፈር ማዳበሪያ ሲሆኑ
ባሕላዊው ጄኔራል የኢትዮ-ኤርትራ ጦር ቃል-አቀባይ ብርሃኑ ጁላ
-
- Senior Member
- Posts: 12589
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
-
- Senior Member
- Posts: 12589
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
Re: Must Read Amazing Analysis : Timeline of Tigray war
That is it !Game over! Abiy Zinabu Ahmed threw in the towel
በዓብይ አማካሪ ደብተራው ዳንኤል ክብረት ትእዛዝ ጦርነቱ እንዲቆም እና በሽማግሌዎች እርቅ አንዲያልቅ ፀሎት ሊጀመር ነው
የትግራይ ጦርነት እንዲቆም በሁሉም ቤተ እምነቶች ሥርዐት እና ደንብ መሠረት በሁሉም ሚዲያ ተቋማት የቀጥታ ስርጭት ሽፋን የሚያገኝ የጸሎት መርሐ ግብር ከሚያዚያ 7-14 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ገለጹ።
በዚህ የጸሎትና የምህላ መርሐ ግብር ላይ ስለ ትግራይ ጦርነት መቆም ፣ ስለ ሀገር ሠላም፣ ስለ ወንድማማቾች መገዳደል፣ ስለ ኮቪድ 19 ቫይረስ ወረርሽኝ መጨመር፣ ስለ ማንነት ተኮር ጥቃት ፣ ስለ ህዳሴ ግድብ ከፈጣሪ ጋር የምንገናኝበት የጸሎት ሥነሥርዓት ይካሔዳል ብለዋል።
ሐሙስ ሚያዝያ 7/2013 ዓ.ም የሁሉም የሀይማኖት ተቋማት አባቶች በተገኙበት የጸሎት መርሐ ግብሩ መጀመሩ ይበሰራል ያሉት ጠቅላይ ጸሐፊው ጸሎቱ አርብ ሚያዝያ 8 ቀን 2013 ዓ.ም በሁሉም እምነት ተቋማት በይፋ የሚጀመር ይሆናል ብለዋል። አያይዘውም በዚህ የጸሎትና የምህላ መርሐ ግብር ላይ መላው ኢትዮጵያዊያን አማኞች ከአልጋቸው በመውረድና መሬት በመተኛት በጸሎት የሚተጉበት አዋጅ እንደሚሆን ይጠበቃል።
አያይዘውም ሁላችንም ከልባችን ሆነን በጸሎቱ ከበረታን የትግራዩ ጦርነት እንደሚቆም እና ከፈጣሪያችን የምህረት ምላሽ እንደምናገኝ ምንም ጥርጥር የለውም በማለትም አምና በኮቪድ19 ወረርሽኝ ወቅት እንዳደረግነው ሁሉ በተያዘው አጭር ጊዜ ውስጥ ከሊቅ እስከ ደቂቅ ፣ ከተራው እስከ መራሄ መንግስት ድረስ እንደ ሰብአ ነነዌ ሁሉ የምናዝንበት ፣ የምናለቅስበት፣ ወደ ፈጣሪ የምንጮህበት ጊዜ ይሆናል ብለዋል ።
ፈጣሬ ዓለማት ልዑል እግዚአብሔር ጸሎትና ምህላችንን ይስማን!
በዓብይ አማካሪ ደብተራው ዳንኤል ክብረት ትእዛዝ ጦርነቱ እንዲቆም እና በሽማግሌዎች እርቅ አንዲያልቅ ፀሎት ሊጀመር ነው
የትግራይ ጦርነት እንዲቆም በሁሉም ቤተ እምነቶች ሥርዐት እና ደንብ መሠረት በሁሉም ሚዲያ ተቋማት የቀጥታ ስርጭት ሽፋን የሚያገኝ የጸሎት መርሐ ግብር ከሚያዚያ 7-14 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ገለጹ።
በዚህ የጸሎትና የምህላ መርሐ ግብር ላይ ስለ ትግራይ ጦርነት መቆም ፣ ስለ ሀገር ሠላም፣ ስለ ወንድማማቾች መገዳደል፣ ስለ ኮቪድ 19 ቫይረስ ወረርሽኝ መጨመር፣ ስለ ማንነት ተኮር ጥቃት ፣ ስለ ህዳሴ ግድብ ከፈጣሪ ጋር የምንገናኝበት የጸሎት ሥነሥርዓት ይካሔዳል ብለዋል።
ሐሙስ ሚያዝያ 7/2013 ዓ.ም የሁሉም የሀይማኖት ተቋማት አባቶች በተገኙበት የጸሎት መርሐ ግብሩ መጀመሩ ይበሰራል ያሉት ጠቅላይ ጸሐፊው ጸሎቱ አርብ ሚያዝያ 8 ቀን 2013 ዓ.ም በሁሉም እምነት ተቋማት በይፋ የሚጀመር ይሆናል ብለዋል። አያይዘውም በዚህ የጸሎትና የምህላ መርሐ ግብር ላይ መላው ኢትዮጵያዊያን አማኞች ከአልጋቸው በመውረድና መሬት በመተኛት በጸሎት የሚተጉበት አዋጅ እንደሚሆን ይጠበቃል።
አያይዘውም ሁላችንም ከልባችን ሆነን በጸሎቱ ከበረታን የትግራዩ ጦርነት እንደሚቆም እና ከፈጣሪያችን የምህረት ምላሽ እንደምናገኝ ምንም ጥርጥር የለውም በማለትም አምና በኮቪድ19 ወረርሽኝ ወቅት እንዳደረግነው ሁሉ በተያዘው አጭር ጊዜ ውስጥ ከሊቅ እስከ ደቂቅ ፣ ከተራው እስከ መራሄ መንግስት ድረስ እንደ ሰብአ ነነዌ ሁሉ የምናዝንበት ፣ የምናለቅስበት፣ ወደ ፈጣሪ የምንጮህበት ጊዜ ይሆናል ብለዋል ።
ፈጣሬ ዓለማት ልዑል እግዚአብሔር ጸሎትና ምህላችንን ይስማን!
-
- Senior Member
- Posts: 12589
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
-
- Senior Member
- Posts: 12589
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
Re: Must Read Amazing Analysis : Timeline of Tigray war
የዓብይ እና የኢሳያስ ወታደሮች ለማዳበሪያ አገልግሎት ሲውሉ የሚያሳይ ቪዲዮ