Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4191
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

ይህ አሳማ ስዩም ተሾመ ማነኝ ነው የሚለው? እያስፈራራ ነው?

Post by Abaymado » 11 Apr 2021, 20:40

እኔ እሱን የማቀው ተራ አክቲቪስት ወይም ፀሐፊ መሆኑን ነው:: አሁን አፉን የሚከፍተው ምንድነኝ ብሎ ነው? ባለስልጣን ነኝ ነው የሚለው? ደህንነት መስርያ ቤትን እያስፈራራ ነው?
አማራ ክልል ላይ ራሱ እየዛተ ነው::

ይህ የሚቀባጥረው አፉ ትቦው እንዲዘጋ ያረገዋል:: እየተሳደበ ንፁህ ነኝ ማለት አይችልም:: አማራን እየነካ እኔ አልነካም ካለ ጉደኛ ነው:: የሱን ፍላጎት የሚያሟላ አይኖርም: ምክንያት ሌላውም ፍላጎት አለው::

ይልቅ ልጅቷንም አደጋ ላይ እየጣለ ነው::


sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: ይህ አሳማ ስዩም ተሾመ ማነኝ ነው የሚለው? እያስፈራራ ነው?

Post by sarcasm » 11 Apr 2021, 20:52

Maybe they are not happy with the below "investigative" work

"የሚያመው ፣ ኣማራን ቤንሻንጉል ውስጥ የሚገድሉት ኣማሮች ናቸው"
Please wait, video is loading...
short version https://www.facebook.com/watch/?v=1198289710586524
Long version (ff to 43:00)

Abaymado
Member
Posts: 4191
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: ይህ አሳማ ስዩም ተሾመ ማነኝ ነው የሚለው? እያስፈራራ ነው?

Post by Abaymado » 11 Apr 2021, 21:11

ይህ ሰው መትረፉ ራሱ ይገርማል::
እንዲህ አደገኛ ነገር እየተናገረ ከደሙ ንፁህ ነኝ ማለት አይችልም:: እሱ ራሱ መንግስት ነኝ እያለ ነው::
ነፃ ሰው ነኝ ማለት አይችልም : አጀንዳ እያራመደ ነው::
ሁሉንም አማራን እየተሳደበ ነው: ዋጋ ይከፍልበታል:: እሱ እንደሚሳደበው ሌላውም ይሰድበዋል:: ከዛም ካለፈ ሌላውም ያልፋል::

TGAA
Member+
Posts: 5598
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: ይህ አሳማ ስዩም ተሾመ ማነኝ ነው የሚለው? እያስፈራራ ነው?

Post by TGAA » 11 Apr 2021, 22:27

የአማራ አስተዳደር ይህንን ጥጋበኛ አጋስስ ፍርድ ቤት ወስዶ ማስረጃውን እንዲያቀርብ ማድረግ አለበት፡ አማራው ለመሬት ሲል አማራን በቀስት እየገደለነ እያለ ለጸረ አማሮች መሳሪያ ብቻ ሳይሆን የንጽሀን ደም ላይ ምራቁን እየተፋ ነው፡ይህንን የአማራ መንግስ ህግ ቤት ካላቆመ እራሱ የአማራ አስተዳደር ተባባሪ ነው ማለት ነው ለአማራ መሞት:: ይህ ሀሺሻም የሁን ይህንን የሚያገርገው ለጸረ አማራዎች ሽፋን ለመስጠት ነው:: በቀደም የተደበደበውም አውቆ መንግስት ይጠለዋል እንዲባል ነው:: የአማራ አስተዳደር በአማራ ደም በቁጭት መነሳቱን የሚያሳየው ፍርድ ቤት አቁሞ እውነቱ ጋር ሲደስ ብቻ ነው።አሳማ

Post Reply