-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
ሰበር ዜና ከመቐለ: የዶ/ር ሙሉ ነጋ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ በቁጥጥር ስር ዋለ!
አቶመኮነን እንደነ አቶ ዘርኡ ገ/ሊባኖስ (ኖርዝ ስታር ሆቴል) ያሉ የህወሓት ቡችላ ባለሃብቶች ጋር በመሆን በቅርቡ ለጁንታ የህወሓት ታጣቂ ማጠናከርያ ብር በማሰባሰብ በድብቅ እያስተባበረ ቆይቷል።
የተለያዩ ከባድ የጭነት መኪኖች ሲወጡ ለአንድ መኪና 60 ሺህ ብር ጉቦ እያስከፈለ የተገኘው አቶ ፋሲል በርሀ ብሩ ለዶ/ር ሙሉ እንደሚያካፍል ለመርማሪ ፓሊስ ቃል ሰጥቷል። ይሄ ጉድ እንዳይወጣ ይሄ ጉዳይ የያዘው መርማሪ ፖሊስ በማስፈራራት አንዴም ከስራ በማባረር አቶ ፋሲል ከእስር እንዲፈታም ትልቅ ግፊት ሲያደርግ የነበረው የዶ/ር ሙሉ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን መሆኑ ማጋለጣችን ይታወሳል። ይሄ ከባድ ወንጀል ተድበስብሶ እንዲሄድ አቶ መኮነን ጫና ሲፈጥር ቆይቷል።
ዶ/ር ሙሉ ነጋ የሾሙት የድህንነት አማካሪ ሁለት የአባት ስም በመጠቀም ማለትም አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ / አቶ መኮነን ገ/ሊባኖስ በሚል ሁለት ፔሮል ላይ ሲበላ የከረመ ሰው ነው።
አ/ቶ መኮነን ትላንት ማምሻው በቁጥጥር ስር ውሏል። ወንጀሎኞች እና የጁንታ ርዝራዦች ማጋለጡ ይቀጥላል ሴረኞች የጊዜ ጉዳይ እንጂ ከህግ በላይ መሆን አይችሉም።
በጀግና የሃገር መከላከያ የተገኘ ለውጥ ሊቀለበስ አይገባውም!
የተለያዩ ከባድ የጭነት መኪኖች ሲወጡ ለአንድ መኪና 60 ሺህ ብር ጉቦ እያስከፈለ የተገኘው አቶ ፋሲል በርሀ ብሩ ለዶ/ር ሙሉ እንደሚያካፍል ለመርማሪ ፓሊስ ቃል ሰጥቷል። ይሄ ጉድ እንዳይወጣ ይሄ ጉዳይ የያዘው መርማሪ ፖሊስ በማስፈራራት አንዴም ከስራ በማባረር አቶ ፋሲል ከእስር እንዲፈታም ትልቅ ግፊት ሲያደርግ የነበረው የዶ/ር ሙሉ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን መሆኑ ማጋለጣችን ይታወሳል። ይሄ ከባድ ወንጀል ተድበስብሶ እንዲሄድ አቶ መኮነን ጫና ሲፈጥር ቆይቷል።
ዶ/ር ሙሉ ነጋ የሾሙት የድህንነት አማካሪ ሁለት የአባት ስም በመጠቀም ማለትም አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ / አቶ መኮነን ገ/ሊባኖስ በሚል ሁለት ፔሮል ላይ ሲበላ የከረመ ሰው ነው።
አ/ቶ መኮነን ትላንት ማምሻው በቁጥጥር ስር ውሏል። ወንጀሎኞች እና የጁንታ ርዝራዦች ማጋለጡ ይቀጥላል ሴረኞች የጊዜ ጉዳይ እንጂ ከህግ በላይ መሆን አይችሉም።
በጀግና የሃገር መከላከያ የተገኘ ለውጥ ሊቀለበስ አይገባውም!
-
- Member+
- Posts: 9765
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ሰበር ዜና ከመቐለ: የዶ/ር ሙሉ ነጋ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ በቁጥጥር ስር ዋለ!
The problem with Ethiopia is that almost everybody is a wonjelegna and the country is full of criminals, too difficult to imprison them all.
Ethiopia itself should be considered as a very big big prison and everybody inside should be considered a prisoner.
It is simply a curse.
Ethiopia itself should be considered as a very big big prison and everybody inside should be considered a prisoner.
It is simply a curse.
-
- Senior Member
- Posts: 12335
- Joined: 02 Aug 2018, 22:59
Re: ሰበር ዜና ከመቐለ: የዶ/ር ሙሉ ነጋ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ በቁጥጥር ስር ዋለ!
Cleaning up the Mekelle house....
-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Re: ሰበር ዜና ከመቐለ: የዶ/ር ሙሉ ነጋ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ በቁጥጥር ስር ዋለ!
በዶ/ር ሙሉ ነጋ የተሾሙት የደህንነት አማካሪ "ሁለት የአባት ስሞችን በመጠቀም ማለትም አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ እና አቶ መኮነን ገ/ሊባኖስ በሚል ሁለት ፔሮል ላይ ሲበላ የከረመ ሰው ነው" ሲል ሚዲያው አክሎ በፌስቡክ ገፁ ላይ አስፍሯል ።
Ejersa wrote: ↑09 Apr 2021, 12:27አቶመኮነን እንደነ አቶ ዘርኡ ገ/ሊባኖስ (ኖርዝ ስታር ሆቴል) ያሉ የህወሓት ቡችላ ባለሃብቶች ጋር በመሆን በቅርቡ ለጁንታ የህወሓት ታጣቂ ማጠናከርያ ብር በማሰባሰብ በድብቅ እያስተባበረ ቆይቷል።
የተለያዩ ከባድ የጭነት መኪኖች ሲወጡ ለአንድ መኪና 60 ሺህ ብር ጉቦ እያስከፈለ የተገኘው አቶ ፋሲል በርሀ ብሩ ለዶ/ር ሙሉ እንደሚያካፍል ለመርማሪ ፓሊስ ቃል ሰጥቷል። ይሄ ጉድ እንዳይወጣ ይሄ ጉዳይ የያዘው መርማሪ ፖሊስ በማስፈራራት አንዴም ከስራ በማባረር አቶ ፋሲል ከእስር እንዲፈታም ትልቅ ግፊት ሲያደርግ የነበረው የዶ/ር ሙሉ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን መሆኑ ማጋለጣችን ይታወሳል። ይሄ ከባድ ወንጀል ተድበስብሶ እንዲሄድ አቶ መኮነን ጫና ሲፈጥር ቆይቷል።
ዶ/ር ሙሉ ነጋ የሾሙት የድህንነት አማካሪ ሁለት የአባት ስም በመጠቀም ማለትም አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ / አቶ መኮነን ገ/ሊባኖስ በሚል ሁለት ፔሮል ላይ ሲበላ የከረመ ሰው ነው።
አ/ቶ መኮነን ትላንት ማምሻው በቁጥጥር ስር ውሏል። ወንጀሎኞች እና የጁንታ ርዝራዦች ማጋለጡ ይቀጥላል ሴረኞች የጊዜ ጉዳይ እንጂ ከህግ በላይ መሆን አይችሉም።
በጀግና የሃገር መከላከያ የተገኘ ለውጥ ሊቀለበስ አይገባውም!
-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Re: ሰበር ዜና ከመቐለ: የዶ/ር ሙሉ ነጋ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ በቁጥጥር ስር ዋለ!
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member+
- Posts: 33102
- Joined: 26 Feb 2016, 13:04
Re: ሰበር ዜና ከመቐለ: የዶ/ር ሙሉ ነጋ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ በቁጥጥር ስር ዋለ!
This is why they were all arrested, Journalist araya exposed them on tv yesterday. Here is z video. I think araya should be z president of cursed-land-tigray.
-
- Senior Member
- Posts: 12335
- Joined: 02 Aug 2018, 22:59
-
- Member+
- Posts: 7959
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
-
- Member
- Posts: 3639
- Joined: 23 Jun 2018, 21:29
Re: ሰበር ዜና ከመቐለ: የዶ/ር ሙሉ ነጋ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ በቁጥጥር ስር ዋለ!
Tarik, even if they appoint him to be president of Tigray, Araya will not take it . He is the real Addis boy. The vey idea of being a certain ethnic group president has not been in his upbringing.
-
- Member+
- Posts: 7959
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
Re: ሰበር ዜና ከመቐለ: የዶ/ር ሙሉ ነጋ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ በቁጥጥር ስር ዋለ!
tarik, This is Crused lander Seyou Mesfin's hotel. The name of the hotel is Northern Star Hotel.
Seyoum Mesfin opened this hotel with fake guy ዘርኡ ገ/ሊባኖስ (ኖርዝ ስታር ሆቴል) ,
Seyoum Mesfin opened this hotel with fake guy ዘርኡ ገ/ሊባኖስ (ኖርዝ ስታር ሆቴል) ,
Please wait, video is loading...