Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Which direction of travel do you want the Abiy government to choose?

Poll ended at 10 Mar 2021, 09:59

The Eritrean way
24
86%
Peaceful / Negotiated resolution of Tigray War
4
14%
 
Total votes: 28

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Ethiopia at a crossroads - Do Ethiopians want "The Eritrean Way" or "Peaceful Negotiated resolution of Tigray War" VOTE

Post by sarcasm » 06 Mar 2021, 09:59

Ethiopia at a crossroads - Do Ethiopians want the government to choose "the Eritrean Way" or "Peaceful / Negotiated resolution of Tigray War" VOTE

Ethiopia is at a crossroads. I want Ethiopia to peacefully resolve the Tigray War and allow all civilians caught up in the conflict to get humanitarian assistance to keep the "reform status". I don't think the Eritrean Way is the only way out.

There are two choices: 1, the Eritrean way 2, the peaceful / negotiated way. Vote your preferred direction of travel.............

USA, UK, EU etc are pressuring the government to choose the peaceful / negotiated way.

Isaias & Co. are pressuring Abiy's government to choose the suicidal Eritrean way of isolation, antagonism against USA, UK, EU and all other Western organizations and values.

Vote your preferred direction of travel.......

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: Ethiopia at a crossroads - Do Ethiopians want "The Eritrean Way" or "Peaceful Negotiated resolution of Tigray War" V

Post by sarcasm » 28 Jan 2022, 19:54

It has been almost a year since PM Abiy chose the Eritrean way. Ethiopians are now paying the costs of that wrong choice. Now the question is: Abiy has seen the consequences of his wrong decision,is he really really committed to the "Peaceful / Negotiated resolution of Tigray War" now?


ምክር ቤቱ 122 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት አፀደቀ

ምክር ቤቱ ዛሬ ካፀደቀዉ ተጨማሪ በጀት 90 ቢሊዮኑ ለጦር ኃይል 8 ቢሊዮኑ ለችግረኞች የምግብ ዕሕል መግዢያ፣ 8 ቢሊዮኑ ለመጠባበቂያ እና 5 ቢሊዮኑ በጦርነት ለወደሙ የመሠረተ ልማት አዉታሮች መጠገኛ ይዉላል ተብሏል

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበለትን የ122 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት አፀደቀ
********************

6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን ዛሬ ባካሄደው 3ኛ ልዩ ስብሰባው የቀረበለትን የ122 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል።

ምክር ቤቱ በልዩ ስብሰባው ከያዛቸው አጀንዳዎች መካከል የ2014 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግሥት የተጨማሪ በጀት እና የወጪ አሸፋፈን ማስተካከያ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ማፅደቅ ሲሆን ይህም በሙሉ ድምፅ ተመርቷል።

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለ2014 በጀት ዓመት ሥራ ላይ እንዲውል 561.7 ቢሊዮን ብር ማፅደቁ ይታወሳል

ተጨማሪ በጀት ያስፈለገበት ምክንያት ጦርነት
በሚካሄድባቸው አካባቢዎች የኢኮኖሚ ጫና ስለደረሰ እና በኮቪድ-19 ምክንያት የታክስ ገቢ በታቀደው መሠረት በጊዜ መሰብሰብ ባለመቻሉ ተጨማሪ በጀት መመደብ ማስፈለጉ ተገልጿል።

በዚህም ለመደበኛ ወጪ 106 ቢሊዮን ብር ሆኖ የቀረበ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 90 ቢሊዮን ብር ለመከላከያ ትጥቅ ግዥ የሚውል ነው ተብሏል።
ለካፒታል ወጪ የሚውል 7 ቢሊዮን ብር እንዲሁም የወጪ አሸፋፈን ለማስተካከል 9 ቢሊዮን ብር በድ0 ቢሊዮን ብር ለመከላከያ ትጥቅ ግዥ ምሩ 122 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት ቀርቧል።
ይህንንም ተጨማሪ በጀት እና የወጪ አሸፋፈን ማስተካከያ ከሀገር ውስጥ ብድር ለመሸፈን እንዲቻል የውሳኔ ሐሳብ ቀርቧል።
ለምክር ቤቱ የቀረበው የተጨማሪ በጀት ውሳኔ ሐሳብ በ9 ተቃውሞ እና በ7 ድምፀ ተዓቅቦ በአብላጫ ድምፅ ፀድቋል።
በሌላ በኩል የምክር ቤቱን አንደኛ ዓመት የሥራ ዘመን ሁለተኛ ልዩ ስብሰባ ቃለ-ጉባዔ ለምክር ቤቱ ቀርቦ በሙሉ ድምፅ ፀድቋል።
እንዲሁም የቀረበለትን የማኅበረሰብ አቀፍ የጤና መድኅን ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መርቷል።
በዚህም በተለይ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ዜጎችን በጤና መድኅን በማቀፍ ጥራት ያለው እንዲሁም ወጪ የማይጠይቅ የጤና አገልግሎት እንዲያገኙ በማድረግ ላይ ያተኮረ ሲሆን እስካሁን በአራት ክልሎች በሚገኙ 770 ወረዳዎች የሙከራ ትግበራ ተካሄዶ አመርቂ ውጤት መገኘቱን በማብራሪያው ተገልጿል።
በዓለም ይልፉ
#EBC



Digital Weyane
Member+
Posts: 8528
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: Ethiopia at a crossroads - Do Ethiopians want "The Eritrean Way" or "Peaceful Negotiated resolution of Tigray War" V

Post by Digital Weyane » 28 Jan 2022, 20:04

ዊ ተጋሩ ዎንት ዘ ኤሪትሪያን ወይ።

ኑሱ ኡዩ ኡቱ ቅኑዕ መንገዲ፣ ኡቱ መንገዲ ሓቂ፣ ኡቱ መንገዲ ብልፅግና፣ ኡቱ መንገዲ ዓርሰ ምርኮሳ። እኖይ ክምስላ መንገዲ ጥዕና ዓመት ኪዶ ይብላ። :roll: :roll:

Post Reply