Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

ምዕራብ ትግራይ ( በወፍ በረር)

Post by sarcasm » 28 Feb 2021, 22:34

By Bm Tesf

በግምት ከጸገዴ እስከ ዓዲጎሹ ከ500,000 እስከ 1,0000,000 ህዝብ ይኖር ነበር። ከተማ ንጉስ፣ ዳንሻ፣ ዲቪዥን፣ቃፍታ፣ ትርካን፣ ባዕኸር ፣ ማይካድራ ፣ ራውያን፣ በረኸት፣ ሑመራ፣ ኣደባይ፣ ኢድሪስ፣ ዓዲጎሹ ፣ ዓዲረመፅ፣ ቆራሪት ደስተኛና ብዙ ህዝብ ይኖርባቸው ከነበሩ ከተሞች ናቸው። በየመሃሉ ኣነስተኛ ከተሞች፣ የተለያዩ ገጠሮች ኣሉ። እነዚህ ነዋሪዎች ብዙ ቋሚና ተንቀሳቃሽ ሀብት ያፈሩ፣ በመሬታቸው አዝመራ የዘሩ ህዝቦች ነበሩ። አንድም ቀን ከቀዮአችን እንወጣለን ብለው አስበው አያቁም። አነዚህ ከ500,000 እስከ 1,000,000 ብዛት ያላቸው ህዝቦች ገሚሱ ተገድሎ ገሚሱ ደግሞ ከቀዮው ተፈናቅሎ ዛሬ የሀገሬ ህዝብ በሚሉት የጎረቤት ህዝብ አዝመራቸው ታጭዶ፣ እንስሳቸው ተነድቶ፣ ያፈሩት ንብረት በሙሉ ተግዞ፣ ቤታቸው ከነ ቁሱ ሌላ ቤተሰቦች ገብተውበት ብቻ በዓለም ላይ አለ የሚባል ክህደት ተፈጽሞበት ሙሉ በሙሉ ከቀዮው ተነቅሎ ይገኛል። ይህ ድርጊት ድሮ በመካከለኛው የሰው ልጅ በሕገ አራዊት ሲመራ በነበረበት ጊዜ የተፈጸመ እንጂ በዚህ ዘመን የሆነ አይመስልም።

የሆነው እንደዚህ ነው። ከታሕሳስ 05/2013 ዓ/ም በፊት የአማራ ክልል ሚሊሻ፣ ፋኖ ከኢትዮጵያ መከላከያ ጀርባ እየተከተሉ በየግላቸው ያገኙትን እየገደሉ ፣ እየዘረፉ ህዝቡን አበሳበሱት። በቀን 05/04/2013 ዓ/ም አንድ ኣቡነ ሉቃስ የሚባሉ በኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን በማዕከል የሚሰሩ፣ የጎንደር ቤተክህነት ሐላፊ ( ከፍተኛ ሹም) ሊቀብርሃናት ኤልያስ የተባሉ የኦርቶዶክስ ተወካዮች ሑመራ ገቡ። በየቤተክርስትያኑ እየዞሩ ኣማራ ርስቱን ማስመለሱ መፅሓፍ ቅዱሳዊ እንደሆነ፣ ይሄን የማይቀበል መግደል ማሳደድ ሐጥያት እንደሌለው፣ አማራ በርስቱ ያገኘው ሁሉ መጠቀም እንደሚችል የመፅሐፍ ቅዱስ ቃሎች እየጠቀሱ ሰበኩ። ይሄን ሁሉ እንዲደረግ ፈቅደናል፣ ፈትተናል አሉ።

ከዛን ጊዜ ጀምሮ በየግል ውሳኔ ሲደረግ የነበረ ግድያ፣ ዘረፋ ፣ ማሳደድ መንግስታዊ ቅርፅ ይዞ በመከላከያ፣ ልዩ ኃይል፣ እንደነ ደመቀ ዘውዱ እና ነጋ ባንተ ያሉ እራሳቸው አስተዳዳሪነት የሾሙ ሰዎች ጥምረት በተቀናጀ መልኩ መተግበር ጀመረ። ዋጋው ሲጨምር ይሸጣል ተብሎ በነጋዴዎች የተከማቸ ሰሊጥና የዘንድሮ አዝመራ ሰብስበው በከባድ መኪኖች ማጓጓዝ ጀመሩ። እሱን ከጨረሱ በኃላ በየሆቴሉ፣ በየሱቁ፣ በየቤቱ የነበሩ ውድ እቃዎች እየሰበሰቡ አጓጓዙት። አነስ አነስ ያለ ደግሞ ከጎንደርና አርማጨሆ ለመጡት ሚሊሻዎችና ፋኖዎች መስጠት ጀመሩ። ለምሳሌ ዓሲምባ ሆቴል ውስጥ የነበሩት ውድ አልጋዎች፣ ፍሪጆች እና የተለያዩ እቃዎች ከፍ ያሉ ባለስልጣኖች ወሰዱት። ሆቴሉ ስሙን ተከዜ ሆቴል ብለው በመቀየር ከገመድ የተሰሩ አልጋዎች በማስገባት አነስ ላሉ ካድሬዎች እንዲሰሩበት ሰጡዋቸው። እያንዳንዱ መኖርያ ቤት ከነ ቁም ሳጥኑ ፣ ከነ ልብሶቹ ከሌላ ቦታ የመጡ ቤተሰቦች ቁልፉ እየተሰበረ ገቡበት።

አሁን የእርሻ መሬት መከፋፈልም ጀምረዋል። ድንገት እዛ የቀየረ ትግርኛ ተናጋሪ ሲያገኙ እስር ቤት ያስገቡታል። የፈለጉት ይገድሉታል። ሴቶችና ሽማግሌዎች ሲሆኑ ደግሞ በሌሊት ጭነው ተከዜ ያሻግሩዋቸዋል። ጥር 10/2013 ሌሊት የሆነው ደግሞ አሰቃቂ ነበር። 80 ሰዎች ጭነው ተከዜ ለማሻገር ሲሄዱ በአንዱ ቦታ የአማራ ልዩ ሀይል በትግራይ ልዩ ሀይሎች ይመታሉ። በዚህ ምክንያት የተበሳጩት ጫኞች 80 ሰዎች ሌሊት 6 ሰዓት ላይ በቦንብ ተከዜ ዳር ላይ ፈጅተዋችዋል። ከነዚህ 80 ሰዎች ገ/ሃንስ እና ገ/ኣብዝጊ የተባሉ ሁለት ለስራ የመጡ የተንቤን ተወላጅ ሰዎች ተርፈዋል። በምዕራብ ትግራይ የሆነው ሙሉ በሙሉ የዘር ማፅዳት ስራ ነው። የተፈፀመውን እያንዳንዱ ዘግናኝ ተግባር እዚህ አልፅፈውም። ለሰሚውም ይሰቀጥጣል። ሰው የዘራውን የሚያጭድ፣ የሰው አልጋ ላይ የሚተኛ ይሁዳ ጋር እንዴት ሳናውቀው ኖርን? የሚገርመው ከአርማጭሆ እስከ መተማ የሚመጡ ሰዎች በአብዛኛው አያታቸው ገ/መድህን፣ ሓጎስ ወዘተ ነው። assimilated የሆኑ ተጋሩ ናቸው። የማንነት ቀውስ ከባድ ነውና ግፋቸው ሞልቶ ይፈሳል። ለነገሩ እኛም አልታደግናቸውም። እንዲጨፈለቁ ነበር የፈረድንባቸው።
አንድ እውነታ ልንገራችሁ የሌላ ሃገር ወታደር የሆኑት የምድሪ ባሕሪ ወታደሮች( የውሸት ስሟ ኤርትራ) እንኳ የኔ ነው ብለው በያዙት መሬት ያገኙት ህዝብ ባለበት ብዙ ገደሉበት፣ ዘረፉት፣ ነጠቁት እንጂ መሬቱ የኔ ነው እና ልቀቅ ብለው ከመሬቱ፣ ከቤቱ በጅምላ አላስለቀቁትም ( አላቅም)። በዚህ በኩል ያለው ችግር በዋናነት ከስርዓት ለውጥ ጋር የሚፈታ ነው።

ከዚሁ ጋር ተያይዞ አንድ የሰማሁት ነገር አደባይ በተባለችው ከሁመራ ወደ 20 ኪሜ የምትገኝ ከተማ አንድ እዚህ መግለፅ የማልፈልገው ለየት ያለ የተሻለ ነገር አለ። መጠየቅ ይቻላል።

አንድ የትግል ጓደኛየ ስለ ምዕራብ ትግራይ አምርሬ ስነግረው እንደዚህ አለኝ። አንተ እንደዚህ ነገሩ ወደ ውስጥህ ከገባ ታብዳለህ፣ ትልቅ ነገር እንዳታስብ ያረገኃል። ስለዚህ ከቻልክ ተረጋግተህ ስለ ትልቁ መፍትሄ አስብ አለኝ። ልክ ነው። ይህ ሞልቶ የፈሰሰ ግፍ ለትግራይ አዲስ ነገር ይዞ እንዲመጣ መስራት አለብን።
Please wait, video is loading...

Cigar
Senior Member
Posts: 11565
Joined: 19 Apr 2010, 00:03

Re: ምዕራብ ትግራይ ( በወፍ በረር)

Post by Cigar » 28 Feb 2021, 23:57

Not that you agames yourselves believe in the so called filthy agames deaths, don't you believe honestly had your rag tag agame militia didn't massacre thousands of Ethio Northern command troops, while asleep, undressed some of them and chased them to cross the Eritrean border, stole their sophisticated war armaments, would have prevented the supposedly dead agames?
Why the fu*ck are you agames not talking about how all this spanking your as*ses started.
Talk about the cause and not the effect.
Nothing will affect any body with out any cause you dumb as*s filthy agame.

Misraq
Senior Member
Posts: 12279
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ምዕራብ ትግራይ ( በወፍ በረር)

Post by Misraq » 01 Mar 2021, 00:38

ሌባ አጋሜ

Of course you need to be kicked out from our land. You will soon be kicked out from entire Ethiopia and better get prepared for another 3-4 million good for nothing qmalam agames from all over the country. Please persue the article 39 where you will have an indipendense bigger nation in your rocky cursed land.

Also don't deny the fact that Amhara liyu and fano arbegna kicked your stupid arse from all over the places. ፋጌት ዓጋሜ

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: ምዕራብ ትግራይ ( በወፍ በረር)

Post by sarcasm » 24 Jun 2021, 12:38

sarcasm wrote:
28 Feb 2021, 22:34
By Bm Tesf

በቀን 05/04/2013 ዓ/ም አንድ ኣቡነ ሉቃስ የሚባሉ በኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን በማዕከል የሚሰሩ፣ የጎንደር ቤተክህነት ሐላፊ ( ከፍተኛ ሹም) ሊቀብርሃናት ኤልያስ የተባሉ የኦርቶዶክስ ተወካዮች ሑመራ ገቡ። በየቤተክርስትያኑ እየዞሩ ኣማራ ርስቱን ማስመለሱ መፅሓፍ ቅዱሳዊ እንደሆነ፣ ይሄን የማይቀበል መግደል ማሳደድ ሐጥያት እንደሌለው፣ አማራ በርስቱ ያገኘው ሁሉ መጠቀም እንደሚችል የመፅሐፍ ቅዱስ ቃሎች እየጠቀሱ ሰበኩ። ይሄን ሁሉ እንዲደረግ ፈቅደናል፣ ፈትተናል አሉ።

:!:

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: ምዕራብ ትግራይ ( በወፍ በረር)

Post by sarcasm » 23 Oct 2021, 15:18

sarcasm wrote:
24 Jun 2021, 12:38
sarcasm wrote:
28 Feb 2021, 22:34
By Bm Tesf

በቀን 05/04/2013 ዓ/ም አንድ ኣቡነ ሉቃስ የሚባሉ በኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን በማዕከል የሚሰሩ፣ የጎንደር ቤተክህነት ሐላፊ ( ከፍተኛ ሹም) ሊቀብርሃናት ኤልያስ የተባሉ የኦርቶዶክስ ተወካዮች ሑመራ ገቡ። በየቤተክርስትያኑ እየዞሩ ኣማራ ርስቱን ማስመለሱ መፅሓፍ ቅዱሳዊ እንደሆነ፣ ይሄን የማይቀበል መግደል ማሳደድ ሐጥያት እንደሌለው፣ አማራ በርስቱ ያገኘው ሁሉ መጠቀም እንደሚችል የመፅሐፍ ቅዱስ ቃሎች እየጠቀሱ ሰበኩ። ይሄን ሁሉ እንዲደረግ ፈቅደናል፣ ፈትተናል አሉ።

:!:
Ethiopian Orthodox Church's involvement in the genocide of Tigrayans will definitely cost the church.

Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14412
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: ምዕራብ ትግራይ ( በወፍ በረር)

Post by Abe Abraham » 23 Oct 2021, 15:24

sarcasm wrote:
23 Oct 2021, 15:18
sarcasm wrote:
24 Jun 2021, 12:38
sarcasm wrote:
28 Feb 2021, 22:34
By Bm Tesf

በቀን 05/04/2013 ዓ/ም አንድ ኣቡነ ሉቃስ የሚባሉ በኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን በማዕከል የሚሰሩ፣ የጎንደር ቤተክህነት ሐላፊ ( ከፍተኛ ሹም) ሊቀብርሃናት ኤልያስ የተባሉ የኦርቶዶክስ ተወካዮች ሑመራ ገቡ። በየቤተክርስትያኑ እየዞሩ ኣማራ ርስቱን ማስመለሱ መፅሓፍ ቅዱሳዊ እንደሆነ፣ ይሄን የማይቀበል መግደል ማሳደድ ሐጥያት እንደሌለው፣ አማራ በርስቱ ያገኘው ሁሉ መጠቀም እንደሚችል የመፅሐፍ ቅዱስ ቃሎች እየጠቀሱ ሰበኩ። ይሄን ሁሉ እንዲደረግ ፈቅደናል፣ ፈትተናል አሉ።

:!:
Ethiopian Orthodox Church's involvement in the genocide of Tigrayans will definitely cost the church.
Aziza,

You do not have the right to talk about the Ethiopian Orthodox Church. Don't disrespect the religion of others and their institutions.


.

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: ምዕራብ ትግራይ ( በወፍ በረር)

Post by Sam Ebalalehu » 23 Oct 2021, 15:24

There is no genocide, Eden. Consult your dictionary. Understand what it means. Do not abuse the word. If the word is used as you used it, the whole TPLF leaders had been faced ICC for their trial long time ago.

free-tembien
Member
Posts: 1685
Joined: 02 Jul 2015, 20:56

Re: ምዕራብ ትግራይ ( በወፍ በረር)

Post by free-tembien » 23 Oct 2021, 15:27

sarcasm wrote:
23 Oct 2021, 15:18
Ethiopian Orthodox Church's involvement in the genocide of Tigrayans will definitely cost the church.
@gamistan eden, there is no such thing called western tigray. that is not your land you thief mfker.
that is the wolkait the land of wolkaits stop lusting about the property of your neighbours and focus on your own.
leba.

this was the map of tigray just before the tplf mafia came to power and changed the borders.
why are agames so obsessed with things that do not belong to them?


Post Reply