1. ምርጫ ወረዳ ወረዳ 1/9 አርክቴክት ዮሐንስ መኮንን
2. ምርጫ ወረዳ 2/14 አቶ ደረጀ ተክሌ
3. ምርጫ ወረዳ 3 ዶ/ር ጥላሁን ገብረ ህይወት
4. ምርጫ ወረዳ 4 አቶ ተክሌ በቀለ
5. ምርጫ ወረዳ 5 አቶ አበበ ተሻለ
6. ምርጫ ወረዳ 6 አቶ ግርማ ሰይፉ
7. ምርጫ ወረዳ 7 ወይዘሪት ናርዶስ ስለሺ
8. ምርጫ ወረዳ 8 ወ/ሮ ከውስር እድሪስ
9. ምርጫ ወረዳ 10 አቶ ዘላለም ወርቅአገኘሁ
10. ምርጫ ክልል 11 አቶ የጁ አልጋው ጀመረ
11. ምርጫ ወረዳ 12/13 አቶ አንዷለም አራጌ
12. ምርጫ ወረዳ 15 ዶ/ር በላይ እጅጉ
13. ምርጫ ክልል ወረዳ 16 ዶ/ር አንማው አንተነህ
14. ምርጫ ወረዳ 17 ዶ/ር ዳዊት አባተ
15. ምርጫ ወረዳ 18 አቶ ወንደሰን ተሾመ
16. ምርጫ ወረዳ 19 አቶ በላይ ደስታ
17. ምርጫ ወረዳ 20 አቶ ባንትይርጋ ወርቁ
18. ምርጫ ወረዳ 21/22 አቶ ብርሃኑ ወልደ ጊዮርጊስ
19. ምርጫ ወረዳ 23 ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
20. ምርጫ ወረዳ 24 ፕሮፌሰር በፍቃዱ ድግፌ
21. ምርጫ ወረዳ 25 አቶ እንዳልካቸው ፍቃደ
22. ምርጫ ወረዳ 26/27 ዶ/ር መለስ ገብረ ጊዮርጊስ
23. ምርጫ ወረዳ 28 ዶ/ር ባንተይገኝ ታምራት
ፕሮፌሰር በፍቃዱ ደግፌ ማለት ደቡቡም ኦሮሞውም ትምህርት ቤት የሚሄደው አማራ መሆን ስለሚፈልግ ነው ያለው ሰውዬ ነው
-
- Senior Member
- Posts: 12611
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
-
- Member
- Posts: 3922
- Joined: 01 Nov 2019, 17:37
Re: አስደንጋጭ ዜና፡ ኢዜማን ወክለው በፊንፊኔ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከሚወዳደሩ እጩዎች ውስጥ አንድም ኦሮሞ የለበትም
Thomas-H እንደዚህ እየጨፈርን ነው ጠባብ ዘረኛ አጎቶችህን በምስራቅ አፍሪካ ላይመለሱ የቀበርናቸው በደንብ ተመልከተው
Last edited by ethioscience on 27 Feb 2021, 20:18, edited 4 times in total.
-
- Member
- Posts: 4080
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: አስደንጋጭ ዜና፡ ኢዜማን ወክለው በፊንፊኔ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከሚወዳደሩ እጩዎች ውስጥ አንድም ኦሮሞ የለበትም
ለምን እንደገረመኽ፥ ሳስበው እኔም፥ ተገረምኩ! ትህነጋዊያን ይህ ጊዜ ይደርሳል ብለው ሳያስቡት፥ ደረሰና ባጠመዱት ወጥመድ ፥ ዉስጥ ዘው ብለው ገቡ።
አሁን ላይ በጡንቻ እያስፈራሩ፥ የሚመጣ ነገር የለም፥ ከዉርደት ባለፈ። ከ አርሲ ወይም ከአድዋ ወይም ከ አላማጣ አስመጥቶ ሸገር ላይ፥ መሾሙ፥ ላንተ ካልሆነ በቀር፥ ለሌላው፥ ትርጉሙ ሳይገባው፥ ይሄው ዘመናት፥ ተቆጠሩ።
የናንተ ሰዎች አሁን ላይ፥ ኦህዴድ፥ የናንተን ፈለግ ተከትሎ፥ ከህዝብ ተጋጭቶ፥ሲባረር ለማየት፥ መቸኮላችሁን፥ ነቄ፥ ብለዉባችኋል።
አሁን ላይ በጡንቻ እያስፈራሩ፥ የሚመጣ ነገር የለም፥ ከዉርደት ባለፈ። ከ አርሲ ወይም ከአድዋ ወይም ከ አላማጣ አስመጥቶ ሸገር ላይ፥ መሾሙ፥ ላንተ ካልሆነ በቀር፥ ለሌላው፥ ትርጉሙ ሳይገባው፥ ይሄው ዘመናት፥ ተቆጠሩ።
የናንተ ሰዎች አሁን ላይ፥ ኦህዴድ፥ የናንተን ፈለግ ተከትሎ፥ ከህዝብ ተጋጭቶ፥ሲባረር ለማየት፥ መቸኮላችሁን፥ ነቄ፥ ብለዉባችኋል።
-
- Member
- Posts: 3922
- Joined: 01 Nov 2019, 17:37