Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12610
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ፀረ-እስላም እና ፀረ-ኦሮሞ የሆነው ደብተራው ዳንኤል ክብረት በፊንፊኔ ለምርጫ ሊወዳደር ነው

Post by Thomas H » 27 Feb 2021, 11:41

ፊንፊኔ የኦሮሚያ ዋና ከተማ መሆኑን እውቅና የማይሰጥ እና ለኦሮሞዎች ጥላቻውን ሳይደብቅ በ ገሃድ የሚገልፅ ፣ ፊንፊኔ ውስጥ ከሚኖረው ሕዝብ ከግማሽ በላይ እስላም ሆኖ ሳለ ኦሮሞን ጠልቶ እስልምናን ጠልቶ እንዴት ቢዳፈር ነው በዚህ ሕገ-ወጥ ምርጫ የሚካፈለው::This is mind-boggling


Thomas H
Senior Member
Posts: 12610
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: ፀረ-እስላም እና ፀረ-ኦሮሞ የሆነው ደብተራው ዳንኤል ክብረት በፊንፊኔ ለምርጫ ሊወዳደር ነው

Post by Thomas H » 27 Feb 2021, 13:01

የደብተራው ዳንኤል ክብረት የቅርብ ዘመድ ፊንፊኔ የኦሮሞ አይደለም የሚል የልብ ወለድ ተረት ተረት መፅሐፍ ለገበያ አቅርቧል:: ደብተራው ዳንኤል ክብረት ምርጫ ካሸነፈ ይሄን የልብ ወለድ ተረት ተረት መፅሐፍ በመላው አገሪቱ እንደ ታሪክ ትምህርት እንዲሰጥ ለማድረግ ነው::


Post Reply