ፊንፊኔ የኦሮሚያ ዋና ከተማ መሆኑን እውቅና የማይሰጥ እና ለኦሮሞዎች ጥላቻውን ሳይደብቅ በ ገሃድ የሚገልፅ ፣ ፊንፊኔ ውስጥ ከሚኖረው ሕዝብ ከግማሽ በላይ እስላም ሆኖ ሳለ ኦሮሞን ጠልቶ እስልምናን ጠልቶ እንዴት ቢዳፈር ነው በዚህ ሕገ-ወጥ ምርጫ የሚካፈለው::This is mind-boggling
-
- Senior Member
- Posts: 12610
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
-
- Senior Member
- Posts: 12610
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
Re: ፀረ-እስላም እና ፀረ-ኦሮሞ የሆነው ደብተራው ዳንኤል ክብረት በፊንፊኔ ለምርጫ ሊወዳደር ነው
የደብተራው ዳንኤል ክብረት የቅርብ ዘመድ ፊንፊኔ የኦሮሞ አይደለም የሚል የልብ ወለድ ተረት ተረት መፅሐፍ ለገበያ አቅርቧል:: ደብተራው ዳንኤል ክብረት ምርጫ ካሸነፈ ይሄን የልብ ወለድ ተረት ተረት መፅሐፍ በመላው አገሪቱ እንደ ታሪክ ትምህርት እንዲሰጥ ለማድረግ ነው::