-
- Member
- Posts: 4018
- Joined: 15 Apr 2011, 17:52
The Word For Today
የማቴዎስ ወንጌል - ምዕራፍ 5
29 ቀኝ ዓይንህም ብታሰናክልህ አውጥተህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻልሃልና።
30 ቀኝ እጅህም ብታሰናክልህ ቆርጠህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻላልና።
Matthew Ch.5
29 If your right eye causes you to stumble, gouge it out and throw it away. It is better for you to lose one part of your body than for your whole body to be thrown into hell.
30 And if your right hand causes you to stumble, cut it off and throw it away. It is better for you to lose one part of your body than for your whole body to go into hell.
ማቴዎስ 5 -
29 የማነይቲ ዓይንኻ እንተ ኣስሐተትካ፡ ካባኻ ጐጥጕጥካ ደርብያ። ብዘሎ ስጋኻ ኣብ ገሃነም ካብ ዚኣቱስ፡ ሓንቲ ኣካልካ እንተ ጠፍኤት ይሔሸካ።
30 የማነይቲ ኢድካ እንተ ኣስሐተትካውን፡ ካባኻ ቘሪጽካ ደርብያ። ብዘሎ ስጋኻ ኣብ ገሃነም ካብ ዚኣቱስ፡ ሓንቲ ኣካልካ እንተ ጠፍኤት ይሔሸካ።
29 ቀኝ ዓይንህም ብታሰናክልህ አውጥተህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻልሃልና።
30 ቀኝ እጅህም ብታሰናክልህ ቆርጠህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻላልና።
Matthew Ch.5
29 If your right eye causes you to stumble, gouge it out and throw it away. It is better for you to lose one part of your body than for your whole body to be thrown into hell.
30 And if your right hand causes you to stumble, cut it off and throw it away. It is better for you to lose one part of your body than for your whole body to go into hell.
ማቴዎስ 5 -
29 የማነይቲ ዓይንኻ እንተ ኣስሐተትካ፡ ካባኻ ጐጥጕጥካ ደርብያ። ብዘሎ ስጋኻ ኣብ ገሃነም ካብ ዚኣቱስ፡ ሓንቲ ኣካልካ እንተ ጠፍኤት ይሔሸካ።
30 የማነይቲ ኢድካ እንተ ኣስሐተትካውን፡ ካባኻ ቘሪጽካ ደርብያ። ብዘሎ ስጋኻ ኣብ ገሃነም ካብ ዚኣቱስ፡ ሓንቲ ኣካልካ እንተ ጠፍኤት ይሔሸካ።
-
- Member
- Posts: 4018
- Joined: 15 Apr 2011, 17:52
Re: The Word For Today
መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ 3
7. በራስህ አስተያየት ጠቢብ አትሁን፤ እግዚአብሔርን ፍራ፥ ከክፋትም ራቅ፤
8. ይህም ለሥጋህ ፈውስ ይሆንልሃል፥ ለአጥንትህም ጠገን።
https://www.wordproject.org/bibles/am/20/3.htm#0
Proverb 3-
7. Don''t be wise in your own eyes. Fear Yahweh, and depart from evil.
8. It will be health to your body, and nourishment to your bones.
ምሳሌ 3 -
7. ባዕለይ እፈልጥ ኣይትበል፡ ንእግዚኣብሄር ፍራህ፡ ካብ ክፉእ ከኣ ርሐቕ።
8. እዚ ንሕምብርትኻ ፈውሲ ነዕጽምትኻውን ኣንጕዕ ኪዀነካ እዩ።
http://bible.geezexperience.com/tigriny ... &chapter=3
7. በራስህ አስተያየት ጠቢብ አትሁን፤ እግዚአብሔርን ፍራ፥ ከክፋትም ራቅ፤
8. ይህም ለሥጋህ ፈውስ ይሆንልሃል፥ ለአጥንትህም ጠገን።
https://www.wordproject.org/bibles/am/20/3.htm#0
Proverb 3-
7. Don''t be wise in your own eyes. Fear Yahweh, and depart from evil.
8. It will be health to your body, and nourishment to your bones.
ምሳሌ 3 -
7. ባዕለይ እፈልጥ ኣይትበል፡ ንእግዚኣብሄር ፍራህ፡ ካብ ክፉእ ከኣ ርሐቕ።
8. እዚ ንሕምብርትኻ ፈውሲ ነዕጽምትኻውን ኣንጕዕ ኪዀነካ እዩ።
http://bible.geezexperience.com/tigriny ... &chapter=3
-
- Member
- Posts: 4018
- Joined: 15 Apr 2011, 17:52
Re: The Word For Today
1ኛ የዮሐንስ መልእክት 4:20
ማንም። እግዚአብሔርን እወዳለሁ እያለ ወንድሙን ቢጠላ ሐሰተኛ ነው፤ ያየውን ወንድሙን የማይወድ ያላየውን እግዚአብሔርን ሊወደው እንዴት ይችላል?
https://www.wordproject.org/bibles/am/62/4.htm#0
1ይ ዮሐንስ 4:20
ነቲ ዝረኣዮ ሓዉ ዘየፍቅሮስ፡ ነቲ ዘይረኣዮ ኣምላኽ ኬፍቅሮ ኣይከኣሎን እዩ እሞ፡ ንሓዉ እናጸልኦስ፡ ንኣምላኽ አፍቅሮ እየ፡ ዚብል እንተሎ፡ ንሱ ሓሳዊ እዩ።
1 John 4:20
If a man says, "I love God," and hates his brother, he is a liar; for he who doesn''t love his brother whom he has seen, how can he love God whom he has not seen?
http://bible.geezexperience.com/tigriny ... &chapter=4
ማንም። እግዚአብሔርን እወዳለሁ እያለ ወንድሙን ቢጠላ ሐሰተኛ ነው፤ ያየውን ወንድሙን የማይወድ ያላየውን እግዚአብሔርን ሊወደው እንዴት ይችላል?
https://www.wordproject.org/bibles/am/62/4.htm#0
1ይ ዮሐንስ 4:20
ነቲ ዝረኣዮ ሓዉ ዘየፍቅሮስ፡ ነቲ ዘይረኣዮ ኣምላኽ ኬፍቅሮ ኣይከኣሎን እዩ እሞ፡ ንሓዉ እናጸልኦስ፡ ንኣምላኽ አፍቅሮ እየ፡ ዚብል እንተሎ፡ ንሱ ሓሳዊ እዩ።
1 John 4:20
If a man says, "I love God," and hates his brother, he is a liar; for he who doesn''t love his brother whom he has seen, how can he love God whom he has not seen?
http://bible.geezexperience.com/tigriny ... &chapter=4
-
- Member
- Posts: 4018
- Joined: 15 Apr 2011, 17:52
Re: The Word For Today
2ኛ የጴጥሮስ መልእክት 1: 6 - 7
6. በበጎነትም እውቀትን፥ በእውቀትም ራስን መግዛት፥ ራስንም በመግዛት መጽናትን፥ በመጽናትም እግዚአብሔርን መምሰል፥
7. እግዚአብሔርንም በመምሰል የወንድማማችን መዋደድ፥ በወንድማማችም መዋደድ ፍቅርን ጨምሩ።
https://www.wordproject.org/bibles/am/61/1.htm
2ይ ጢሞቴዎስ 1
6-7 በዚ ምኽንያት እዚ፡ ኣምላኽሲ መንፈስ ሓይልን ፍቕርን ቅጽዓትን እምበር፡ መንፈስ ፍርሃት ኣይሃበናን እሞ፡ ነቲ ብምንባር ኢደይ ኣባኻ ዘሎ ውህበት ኣምላኽ ክትሕድሶ ኤዘክረካ አሎኹ።
2 Timothy 1
6. For this cause, I remind you that you should stir up the gift of God which is in you through the laying on of my hands.
7. For God didn''t give us a spirit of fear, but of power, love, and self-control.
http://bible.geezexperience.com/tigriny ... hp?book=55
6. በበጎነትም እውቀትን፥ በእውቀትም ራስን መግዛት፥ ራስንም በመግዛት መጽናትን፥ በመጽናትም እግዚአብሔርን መምሰል፥
7. እግዚአብሔርንም በመምሰል የወንድማማችን መዋደድ፥ በወንድማማችም መዋደድ ፍቅርን ጨምሩ።
https://www.wordproject.org/bibles/am/61/1.htm
2ይ ጢሞቴዎስ 1
6-7 በዚ ምኽንያት እዚ፡ ኣምላኽሲ መንፈስ ሓይልን ፍቕርን ቅጽዓትን እምበር፡ መንፈስ ፍርሃት ኣይሃበናን እሞ፡ ነቲ ብምንባር ኢደይ ኣባኻ ዘሎ ውህበት ኣምላኽ ክትሕድሶ ኤዘክረካ አሎኹ።
2 Timothy 1
6. For this cause, I remind you that you should stir up the gift of God which is in you through the laying on of my hands.
7. For God didn''t give us a spirit of fear, but of power, love, and self-control.
http://bible.geezexperience.com/tigriny ... hp?book=55
-
- Member
- Posts: 4018
- Joined: 15 Apr 2011, 17:52
Re: The Word For Today
የዮሐንስ ወንጌል 13
34. እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ፥ እንደ ወደድኋችሁ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ አዲስ ትእዛዝ እሰጣችኋለሁ።
https://www.wordproject.org/bibles/am/43/13.htm#0
ወ. ዮሐንስ 13 -
34. ንሓድሕድኩም ክትፋቐሩ፡ ከምቲ ኣነ ዘፍቀርኩኹም፡ ከምኡ ጌርኩም ከኣ ንሓድሕድኩም ክትፋቐሩ፡ ሓድሽ ትእዛዝ እህበኩም አሎኹ።
John 13
34. A new commandment I give to you, that you love one another, just like I have loved you; that you also love one another.
http://bible.geezexperience.com/tigriny ... chapter=13
34. እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ፥ እንደ ወደድኋችሁ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ አዲስ ትእዛዝ እሰጣችኋለሁ።
https://www.wordproject.org/bibles/am/43/13.htm#0
ወ. ዮሐንስ 13 -
34. ንሓድሕድኩም ክትፋቐሩ፡ ከምቲ ኣነ ዘፍቀርኩኹም፡ ከምኡ ጌርኩም ከኣ ንሓድሕድኩም ክትፋቐሩ፡ ሓድሽ ትእዛዝ እህበኩም አሎኹ።
John 13
34. A new commandment I give to you, that you love one another, just like I have loved you; that you also love one another.
http://bible.geezexperience.com/tigriny ... chapter=13
-
- Member
- Posts: 4478
- Joined: 16 Nov 2013, 13:15
Re: The Word For Today
And they tell us that you are forumer awash!!! Hey, as I mentioned few days ago you ain't awash.Aba wrote: ↑26 Feb 2021, 16:13የማቴዎስ ወንጌል - ምዕራፍ 5
29 ቀኝ ዓይንህም ብታሰናክልህ አውጥተህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻልሃልና።
30 ቀኝ እጅህም ብታሰናክልህ ቆርጠህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻላልና።
Matthew Ch.5
29 If your right eye causes you to stumble, gouge it out and throw it away. It is better for you to lose one part of your body than for your whole body to be thrown into hell.
30 And if your right hand causes you to stumble, cut it off and throw it away. It is better for you to lose one part of your body than for your whole body to go into hell.
ማቴዎስ 5 -
29 የማነይቲ ዓይንኻ እንተ ኣስሐተትካ፡ ካባኻ ጐጥጕጥካ ደርብያ። ብዘሎ ስጋኻ ኣብ ገሃነም ካብ ዚኣቱስ፡ ሓንቲ ኣካልካ እንተ ጠፍኤት ይሔሸካ።
30 የማነይቲ ኢድካ እንተ ኣስሐተትካውን፡ ካባኻ ቘሪጽካ ደርብያ። ብዘሎ ስጋኻ ኣብ ገሃነም ካብ ዚኣቱስ፡ ሓንቲ ኣካልካ እንተ ጠፍኤት ይሔሸካ።
Even pastor degnet (I hope he is well) is not as religious as you.
To conclude brother pastor,
Kibru yisfa mengistu (of course not comrade menge) yibarek... Besemay yaleh abatachin ante yemitayen igna yemanayih bezih horn of Africa selam amtalin. Yalante man alen. Amen!
-
- Member
- Posts: 4018
- Joined: 15 Apr 2011, 17:52
Re: The Word For Today
መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ 121 የመዓርግ መዝሙር።
1. ዓይኖቼ ወደ ተራሮች አነሣሁ፤ ረዳቴ ከወዴት ይምጣ?
2. ረዳቴ ሰማይና ምድርን ከሠራ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው።
https://www.wordproject.org/bibles/am/19/121.htm#0
ዳዊት 121
1. ኣዒንተይ ናብ ኣኽራን ኤልዕል ኣሎኹ። ረዲኤተይ ካበይ እዩ ዚመጸኒ፧
2. ረዲኤተይሲ ኻብቲ ሰማይን ምድርን ዝገበረ እግዚኣብሄር እዩ ዚመጸኒ።
Psalms 121
1. I will lift up my eyes to the hills. Where does my help come from?
2. My help comes from Yahweh, who made heaven and earth.
http://bible.geezexperience.com/tigriny ... hapter=121
1. ዓይኖቼ ወደ ተራሮች አነሣሁ፤ ረዳቴ ከወዴት ይምጣ?
2. ረዳቴ ሰማይና ምድርን ከሠራ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው።
https://www.wordproject.org/bibles/am/19/121.htm#0
ዳዊት 121
1. ኣዒንተይ ናብ ኣኽራን ኤልዕል ኣሎኹ። ረዲኤተይ ካበይ እዩ ዚመጸኒ፧
2. ረዲኤተይሲ ኻብቲ ሰማይን ምድርን ዝገበረ እግዚኣብሄር እዩ ዚመጸኒ።
Psalms 121
1. I will lift up my eyes to the hills. Where does my help come from?
2. My help comes from Yahweh, who made heaven and earth.
http://bible.geezexperience.com/tigriny ... hapter=121
-
- Member
- Posts: 4018
- Joined: 15 Apr 2011, 17:52
Re: The Word For Today
የያዕቆብ መልእክት
ምዕራፍ 5
14 ከእናንተ የታመመ ማንም ቢኖር የቤተ ክርስቲያንን ሽምግሌዎች ወደ እርሱ ይጥራ፤ በጌታም ስም እርሱን ዘይት ቀብተው ይጸልዩለት።
https://www.wordproject.org/bibles/am/59/5.htm#0
ያዕቆብ 5 -
14. ኣብ ማእከልኩምከ ዝሐመመዶ አሎ፧ ንሽማግሌታት ማሕበር ይጸውዕ፡ ንሳቶም ከኣ ብስም እግዚኣብሄር፡ ዘይቲ እናለኸይዎ፡ ኣብ ልዕሊኡ ይጸልዩ።
James 5
14. Is any among you sick? Let him call for the elders of the assembly, and let them pray over him, anointing him with oil in the name of the Lord,
http://bible.geezexperience.com/tigriny ... &chapter=5
ምዕራፍ 5
14 ከእናንተ የታመመ ማንም ቢኖር የቤተ ክርስቲያንን ሽምግሌዎች ወደ እርሱ ይጥራ፤ በጌታም ስም እርሱን ዘይት ቀብተው ይጸልዩለት።
https://www.wordproject.org/bibles/am/59/5.htm#0
ያዕቆብ 5 -
14. ኣብ ማእከልኩምከ ዝሐመመዶ አሎ፧ ንሽማግሌታት ማሕበር ይጸውዕ፡ ንሳቶም ከኣ ብስም እግዚኣብሄር፡ ዘይቲ እናለኸይዎ፡ ኣብ ልዕሊኡ ይጸልዩ።
James 5
14. Is any among you sick? Let him call for the elders of the assembly, and let them pray over him, anointing him with oil in the name of the Lord,
http://bible.geezexperience.com/tigriny ... &chapter=5
-
- Member
- Posts: 4018
- Joined: 15 Apr 2011, 17:52
Re: The Word For Today
ትንቢተ ኢሳይያስ
ምዕራፍ 55
12 ፤ እናንተም በደስታ ትወጣላችሁ በሰላምም ትሸኛላችሁ፤ ተራሮችና ኮረብቶች በፊታችሁ እልልታ ያደርጋሉ፥ የሜዳም ዛፎች ሁሉ ያጨበጭባሉ።
https://www.wordproject.org/bibles/am/23/55.htm#0
ኢሳይያስ 55 -
12. ብሓጐስ ክትወጹ፡ ብሰላም ድማ ክትስነዩ ኢኹም እሞ፡ ኣኽራንን ኰረቢትን ቀቅድሜኹም እልል ኪብሉልኩም፡ ኲሎም ኣእዋም መሮርውን ኬጣቕዑልኩም እዮም።
Isaiah 55 -
12. For you shall go out with joy, and be led forth with peace: the mountains and the hills shall break forth before you into singing; and all the trees of the fields shall clap their hands.
http://bible.geezexperience.com/tigriny ... chapter=55
ምዕራፍ 55
12 ፤ እናንተም በደስታ ትወጣላችሁ በሰላምም ትሸኛላችሁ፤ ተራሮችና ኮረብቶች በፊታችሁ እልልታ ያደርጋሉ፥ የሜዳም ዛፎች ሁሉ ያጨበጭባሉ።
https://www.wordproject.org/bibles/am/23/55.htm#0
ኢሳይያስ 55 -
12. ብሓጐስ ክትወጹ፡ ብሰላም ድማ ክትስነዩ ኢኹም እሞ፡ ኣኽራንን ኰረቢትን ቀቅድሜኹም እልል ኪብሉልኩም፡ ኲሎም ኣእዋም መሮርውን ኬጣቕዑልኩም እዮም።
Isaiah 55 -
12. For you shall go out with joy, and be led forth with peace: the mountains and the hills shall break forth before you into singing; and all the trees of the fields shall clap their hands.
http://bible.geezexperience.com/tigriny ... chapter=55
-
- Member
- Posts: 4018
- Joined: 15 Apr 2011, 17:52
Re: The Word For Today
መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ
ምዕራፍ 1
9 ፤ በምትሄድበት ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና ጽና፥ አይዞህ፤ አትፍራ፥ አትደንግጥ ብዬ አላዘዝሁህምን?
https://www.wordproject.org/bibles/am/06/1.htm#0
ኢያሱ 1 -
9. ጽናዕ፡ ትባዕ፡ ኢለዶ ኣይኣዘዝኩኻን፧ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፡ ኣብ እትኸዶ ዅሉ ምሳኻ እዩ እሞ፡ ኣይትፍራህ ኣይትሸበር ከኣ።
Joshua 1
9. Haven''t I commanded you? Be strong and of good courage. Don''t be afraid, neither be dismayed: for Yahweh your God is with you wherever you go.
http://bible.geezexperience.com/tigriny ... php?book=6
ምዕራፍ 1
9 ፤ በምትሄድበት ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና ጽና፥ አይዞህ፤ አትፍራ፥ አትደንግጥ ብዬ አላዘዝሁህምን?
https://www.wordproject.org/bibles/am/06/1.htm#0
ኢያሱ 1 -
9. ጽናዕ፡ ትባዕ፡ ኢለዶ ኣይኣዘዝኩኻን፧ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፡ ኣብ እትኸዶ ዅሉ ምሳኻ እዩ እሞ፡ ኣይትፍራህ ኣይትሸበር ከኣ።
Joshua 1
9. Haven''t I commanded you? Be strong and of good courage. Don''t be afraid, neither be dismayed: for Yahweh your God is with you wherever you go.
http://bible.geezexperience.com/tigriny ... php?book=6
-
- Member
- Posts: 4018
- Joined: 15 Apr 2011, 17:52
Re: The Word For Today
ወደ ኤፌሶን ሰዎች
ምዕራፍ 6
14 -15. እንግዲህ ወገባችሁን በእውነት ታጥቃችሁ፥ የጽድቅንም ጥሩር ለብሳችሁ፥ በሰላም ወንጌልም በመዘጋጀት እግሮቻችሁ ተጫምተው ቁሙ፤
16. በሁሉም ላይ ጨምራችሁ የሚንበለበሉትን የክፉውን ፍላጻዎች ሁሉ ልታጠፉ የምትችሉበትን የእምነትን ጋሻ አንሡ፤
https://www.wordproject.org/bibles/am/49/6.htm#0
ኤፌሶን 6 -
14. ደጊም ሕቜኹም ብሓቂ ተዐጢቕኩም ድርዒ ጽድቂውን ተኸዲንኩም ቁሙ። 15. ነቲ ናይ ወንጌል ሰላም ምድላዉ ኣብ ኣእጋርኩም ከም ኣሳእን ኣእቲኹም ደው በሉ። 16. ምስናይ እዚ ዅሉ ነቲ ናይቲ ኽፉእ ርሱን መንትግ ዘበለ ኸተጥፍኡሉ እትኽእሉ ዋልታ እምነት ኣልዕሉ።
Ephesians 6
14. Stand therefore, having the utility belt of truth buckled around your waist, and having put on the breastplate of righteousness,
15. and having fitted your feet with the preparation of the Good News of peace;
16. above all, taking up the shield of faith, with which you will be able to quench all the fiery darts of the evil one.
http://bible.geezexperience.com/tigriny ... &chapter=6
ምዕራፍ 6
14 -15. እንግዲህ ወገባችሁን በእውነት ታጥቃችሁ፥ የጽድቅንም ጥሩር ለብሳችሁ፥ በሰላም ወንጌልም በመዘጋጀት እግሮቻችሁ ተጫምተው ቁሙ፤
16. በሁሉም ላይ ጨምራችሁ የሚንበለበሉትን የክፉውን ፍላጻዎች ሁሉ ልታጠፉ የምትችሉበትን የእምነትን ጋሻ አንሡ፤
https://www.wordproject.org/bibles/am/49/6.htm#0
ኤፌሶን 6 -
14. ደጊም ሕቜኹም ብሓቂ ተዐጢቕኩም ድርዒ ጽድቂውን ተኸዲንኩም ቁሙ። 15. ነቲ ናይ ወንጌል ሰላም ምድላዉ ኣብ ኣእጋርኩም ከም ኣሳእን ኣእቲኹም ደው በሉ። 16. ምስናይ እዚ ዅሉ ነቲ ናይቲ ኽፉእ ርሱን መንትግ ዘበለ ኸተጥፍኡሉ እትኽእሉ ዋልታ እምነት ኣልዕሉ።
Ephesians 6
14. Stand therefore, having the utility belt of truth buckled around your waist, and having put on the breastplate of righteousness,
15. and having fitted your feet with the preparation of the Good News of peace;
16. above all, taking up the shield of faith, with which you will be able to quench all the fiery darts of the evil one.
http://bible.geezexperience.com/tigriny ... &chapter=6
-
- Senior Member
- Posts: 12657
- Joined: 02 Aug 2018, 22:59
Re: The Word For Today
BEWARE OF TERRORIST AGAME!
The terrorist agame Awash has come back with a new nickname: Aba.
The terrorist agame Awash has come back with a new nickname: Aba.
Awash wrote: ↑06 Nov 2020, 13:40Our TPLF forces preemptively disabled the Northern Command and confiscated all military hardware. I wonder where they're heading next.
viewtopic.php?f=2&t=235755
-
- Member
- Posts: 4018
- Joined: 15 Apr 2011, 17:52
Re: The Word For Today
መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ 147
10. የፈረስን ኃይል አይወድድም፥ በሰውም ጭን አይደሰትም።
11. እግዚአብሔር በሚፈሩት፥ በምሕረቱም በሚታመኑት ይደሰታል።
https://www.wordproject.org/bibles/am/19/147.htm#0
ዳዊት 147
10. ንሓይሊ ፈረስ ኣይብህጎን፣ በእጋር ሰብ ኣይሕጐስን፣
11. እግዚኣብሄር በቶም ዚፈርህዎ፣ ንጸጋኡውን ዚጽበዩ ይሕጐስ።
Psalms 147
10. He doesn''t delight in the strength of the horse. He takes no pleasure in the legs of a man.11. Yahweh takes pleasure in those who fear him, in those who hope in his loving kindness.
http://bible.geezexperience.com/tigriny ... hapter=147
10. የፈረስን ኃይል አይወድድም፥ በሰውም ጭን አይደሰትም።
11. እግዚአብሔር በሚፈሩት፥ በምሕረቱም በሚታመኑት ይደሰታል።
https://www.wordproject.org/bibles/am/19/147.htm#0
ዳዊት 147
10. ንሓይሊ ፈረስ ኣይብህጎን፣ በእጋር ሰብ ኣይሕጐስን፣
11. እግዚኣብሄር በቶም ዚፈርህዎ፣ ንጸጋኡውን ዚጽበዩ ይሕጐስ።
Psalms 147
10. He doesn''t delight in the strength of the horse. He takes no pleasure in the legs of a man.11. Yahweh takes pleasure in those who fear him, in those who hope in his loving kindness.
http://bible.geezexperience.com/tigriny ... hapter=147