Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
YAY
Member
Posts: 943
Joined: 21 Aug 2013, 11:51

Those who robbed property and violated women in Tigraiy were not Eritrean soldiers

Post by YAY » 24 Feb 2021, 20:22

Those who robbed property and violated women in Tigraiy were not Eritrean soldiers

Those who robbed property and violated women in Tigraiy were not Eritrean soldiers, but instead were petty criminals released, armed and dressed with Eritrean uniforms by the TPLF/Government of Tigraiy Region, Mulu'ebirhan Hailu, temporary Deputy Administrator of the Northern Zone, or district in Tigraiy, accounted.

"የኤርትራን ወታደራዊ መል'ለዮ ለብሰው የህዝብን ንብረት የሚዘርፉ እና ሴቶችን የሚደፍሩ፡ ጁንታው የፈጠራቸው ወንበዴዎች ናቸው።" ሲል የሰሜናዊ ዞን ኣስተዳደር ገል'ለጸ። በተለያዩ ማሕበራዊ ድህረገጽ'ጾች ስለ ትግራይ ክልል የሚሰራጭ'ጨው መር'ረጃ በትግራይ መሬት ያለውን ሁኔታ በትክክል እንደማይሳይም በትግራይ ክልል የሰሜናዊ ዞን ግዜኣዊ ኣስተዳደር ምክትል ኣስተዳዳሪ: ኣቶ ሙሉእብርሃን ሃይሉ: ገልጾዋል። ኣቶ ሙሉእብርሃን ሃይሉ እንደ ኣሉት: "የኤርትራን ወታደራዊ መል'ለዮ ለብሰው የህዝብን ንብረት የሚዘርፉ እና ሴቶችን የሚደፍሩት: የጁንታው ስርዓት የፈጠራቸው ወንበዴዎች እንጂ የኤርትራ ወታደሮች ኣይደልሉም" ብለዋል።

በትግራይ ክልል ወቅታዊ ጉድ'ዳዮች ላይ ከኢትዮጵያ የዜና ኣገልግሎት ጋር ቆይታ የነበራቸው ኣቶ ሙሉእብርሃን "ጽንፈኛው የህወሓት ቡድን በእብሪተኝነት የለኰሰው እሳት ራሱም ተለብልቦ ለበርካታ ዜጎች ሞትና ለንብረት ውድመት ምክንያት ሆኖኣል" ሲሉም ገልጾዋል። ከዚህም ባል'ለፈ በውጭሃገር ያል'ሉና በእግራቸው ጫካ ለጫካ የሚኳትኑት ቀሪው የጁንታው ኣባላት በተለያዩ ማህበራዊገጾች የተለያዩ የሓሰት ፕሮፓጋንዳ በመንዛት የትግራይን ህዝብ ለማታለል እየሞከሩ እንደሆኑም ጠቁመዋል።

"ህወሓት ባለፉት 46 ዓመታት የትግራይን ህዝብ ከኢትዮጵያዊነት ለመነጠል የሓሰት ትር'ርክት እየደረሰ ከማወናበድ ውጭ ምንም ጥቅም እንዳላስገኘለት ህዝብ ተገንዝቦኣል ብለዋል፡ ኣቶ ሙሉእብርሃን።" አክሱማውያን ኢትዮጵያውያን ኣልነበሩም የሚል የሓሰት ድርሰት ተዘጋጅቶ ትግራይን ከኢትዮጵያ ለመነጠል የመሞከር የራስወዳዶች ስብስብ መኖሩንም ጠቁመዋል። የትግራይ ህዝብ ህወሓት የራሱን ኣጀንዳ ብቻ የሚያስፈጽም የማፍያ ስብስብ መሆኑን በመረዳት፡ የመከላከያ ሰራዊትም የጥቅም ኣክ'ከራይ ሕግ (?) የማስከበር ዘመቻ እንዲወስድ፡ መረጃ በመስጠትና ኣቅጣጫውም በመጠቆም፡ የተባበረ መሆኑንም ተናግረዋል። ኣቶ ሙሉእብርሃን እንደሚሉት፡ "የኤርትራ ወታደሮች የትግራይ ክልል ሃብት እየዘረፉ ነው፡ሴቶች እየደፈሩ ነው በሚል የሚሰራጨው የተሳሳተ መረጃ መሬት ያለውን ሓቅ'ቅ ኣያሳይም" ብሎዋል። "የጁንታው ቡድን በመከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቅዓት ካደረሰ በኋላ ዓጸፋውን መቋቋም ሲሳነው፡ በስርቆትና በተለያዩ ወንጀሎች ማር'ረምያ ቤቶች የነበሩ ወጣቶችን በመልቀቅ፡ ለዘረፋ ኣሰማርቶኣቾኣል" ብሎዋል። ስርዓቱ የፈጠራቸውን ስራ ኣጥ ወጣቶች የ ኤርትራን ወታደራዊ መልለዮ በማልበስ ሴቶችን እንዲደፈሩ በማድረግ በኤርትራ ወታደሮች ላይ ለማሳበብ ጥረት የተደረገ መሆኑን አመልክተዋል።

Check 7:43 to 9:30 in the following source:


YAY
Member
Posts: 943
Joined: 21 Aug 2013, 11:51

Re: Those who robbed property and violated women in Tigraiy were not Eritrean soldiers

Post by YAY » 24 Feb 2021, 23:44

Eritrean troops are not in Tigray, said a Brig. General of the Etiyopiyan Federal/National Defense Forces
General Mohammed Tessema reaffirms the position that it’s the Federal Democratic Republic of Ethiopia Defense Force that is enforcing rule of law in Tigray region, not Eritrean troops. He criticized the media for not covering adequately human rights violations perpetrated by TPLF forces.

[....]
He was asked what the Ethiopian defense force (and the Ethiopian government) says about the claim that Eritrean troops entered the Ethiopian territory and engaged in extensive human rights violations.

“Before we took control of Mekelle city, we have disclosed about the preparations on the part of the Junta [a reference to Tigray People’s Liberation Front] to commit genocide in the Mekelle area. They prepared Eritrean soldiers’ uniforms for that purpose,” General Mohammed said during the interview.

He added that Ethiopian Defense Force had been in a law enforcement campaign in the region against a treasonous situation that endangered the sovereignty of Ethiopia, and that ENDF did a considerable job in discerning the junta forces from the rest of the population in the regio
n.
https://borkena.com/2021/02/22/eritrean ... says-endf/

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: Those who robbed property and violated women in Tigraiy were not Eritrean soldiers

Post by Weyane.is.dead » 25 Feb 2021, 00:28

TPLF rats did all the looting and raping.
YAY wrote:
24 Feb 2021, 20:22
Those who robbed property and violated women in Tigraiy were not Eritrean soldiers

Those who robbed property and violated women in Tigraiy were not Eritrean soldiers, but instead were petty criminals released, armed and dressed with Eritrean uniforms by the TPLF/Government of Tigraiy Region, Mulu'ebirhan Hailu, temporary Deputy Administrator of the Northern Zone, or district in Tigraiy, accounted.

"የኤርትራን ወታደራዊ መል'ለዮ ለብሰው የህዝብን ንብረት የሚዘርፉ እና ሴቶችን የሚደፍሩ፡ ጁንታው የፈጠራቸው ወንበዴዎች ናቸው።" ሲል የሰሜናዊ ዞን ኣስተዳደር ገል'ለጸ። በተለያዩ ማሕበራዊ ድህረገጽ'ጾች ስለ ትግራይ ክልል የሚሰራጭ'ጨው መር'ረጃ በትግራይ መሬት ያለውን ሁኔታ በትክክል እንደማይሳይም በትግራይ ክልል የሰሜናዊ ዞን ግዜኣዊ ኣስተዳደር ምክትል ኣስተዳዳሪ: ኣቶ ሙሉእብርሃን ሃይሉ: ገልጾዋል። ኣቶ ሙሉእብርሃን ሃይሉ እንደ ኣሉት: "የኤርትራን ወታደራዊ መል'ለዮ ለብሰው የህዝብን ንብረት የሚዘርፉ እና ሴቶችን የሚደፍሩት: የጁንታው ስርዓት የፈጠራቸው ወንበዴዎች እንጂ የኤርትራ ወታደሮች ኣይደልሉም" ብለዋል።

በትግራይ ክልል ወቅታዊ ጉድ'ዳዮች ላይ ከኢትዮጵያ የዜና ኣገልግሎት ጋር ቆይታ የነበራቸው ኣቶ ሙሉእብርሃን "ጽንፈኛው የህወሓት ቡድን በእብሪተኝነት የለኰሰው እሳት ራሱም ተለብልቦ ለበርካታ ዜጎች ሞትና ለንብረት ውድመት ምክንያት ሆኖኣል" ሲሉም ገልጾዋል። ከዚህም ባል'ለፈ በውጭሃገር ያል'ሉና በእግራቸው ጫካ ለጫካ የሚኳትኑት ቀሪው የጁንታው ኣባላት በተለያዩ ማህበራዊገጾች የተለያዩ የሓሰት ፕሮፓጋንዳ በመንዛት የትግራይን ህዝብ ለማታለል እየሞከሩ እንደሆኑም ጠቁመዋል።

"ህወሓት ባለፉት 46 ዓመታት የትግራይን ህዝብ ከኢትዮጵያዊነት ለመነጠል የሓሰት ትር'ርክት እየደረሰ ከማወናበድ ውጭ ምንም ጥቅም እንዳላስገኘለት ህዝብ ተገንዝቦኣል ብለዋል፡ ኣቶ ሙሉእብርሃን።" አክሱማውያን ኢትዮጵያውያን ኣልነበሩም የሚል የሓሰት ድርሰት ተዘጋጅቶ ትግራይን ከኢትዮጵያ ለመነጠል የመሞከር የራስወዳዶች ስብስብ መኖሩንም ጠቁመዋል። የትግራይ ህዝብ ህወሓት የራሱን ኣጀንዳ ብቻ የሚያስፈጽም የማፍያ ስብስብ መሆኑን በመረዳት፡ የመከላከያ ሰራዊትም የጥቅም ኣክ'ከራይ ሕግ (?) የማስከበር ዘመቻ እንዲወስድ፡ መረጃ በመስጠትና ኣቅጣጫውም በመጠቆም፡ የተባበረ መሆኑንም ተናግረዋል። ኣቶ ሙሉእብርሃን እንደሚሉት፡ "የኤርትራ ወታደሮች የትግራይ ክልል ሃብት እየዘረፉ ነው፡ሴቶች እየደፈሩ ነው በሚል የሚሰራጨው የተሳሳተ መረጃ መሬት ያለውን ሓቅ'ቅ ኣያሳይም" ብሎዋል። "የጁንታው ቡድን በመከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቅዓት ካደረሰ በኋላ ዓጸፋውን መቋቋም ሲሳነው፡ በስርቆትና በተለያዩ ወንጀሎች ማር'ረምያ ቤቶች የነበሩ ወጣቶችን በመልቀቅ፡ ለዘረፋ ኣሰማርቶኣቾኣል" ብሎዋል። ስርዓቱ የፈጠራቸውን ስራ ኣጥ ወጣቶች የ ኤርትራን ወታደራዊ መልለዮ በማልበስ ሴቶችን እንዲደፈሩ በማድረግ በኤርትራ ወታደሮች ላይ ለማሳበብ ጥረት የተደረገ መሆኑን አመልክተዋል።

Check 7:43 to 9:30 in the following source:


eritrea
Member
Posts: 2804
Joined: 25 May 2007, 13:45

Re: Those who robbed property and violated women in Tigraiy were not Eritrean soldiers

Post by eritrea » 25 Feb 2021, 05:00

Please wait, video is loading...

Post Reply