ለኢትዮ360፤ በታሪክ ጉራጌን ሊያጠፉ የተነሱ ሁሉ ራሳቸው ጠፍተዋል
Posted: 23 Feb 2021, 03:00
በ13ኛው ክፍለ ዘመን ከአምደ ጽዮን የላቀ ሃያል አልነበረም ። ግን አምደ ጽዮን ጉራጌን ሊያጠፋ አልቻለም !
ግራኝ ብዙ ብዙ አድግርጓል፣ ግን ጉራጌን ለያጠፋ አልቻለም !
ኦሮሞ ብዙ ጎሳዎችን ወርሮ አጥፍቷል! ግን የጉራጌን መሬት ቀማ እንጂ ጉራጌን ሊያጠፋ አልቻለም !
እኛ በያዝነው ዘመን እንደ ትግሬ ዎያኔ ጉራጌን ከፋፍሎ አዳክሞ ግፍ የሰራ ሃይል የለም ! ዎያኔ ትግሬ ዘርማንዘሩ ጠፍቷል
ዛሬ ደሞ የኦሮሞ ተገንጣይና ባለ ግዜዎች ጉራጌን የራሱ ክፍለ ሃገር በመከልከል የትግሬን ስህተት እየደገሙ ነው። ኦሮሞ ተረኞችም እጃችሁን ሰብስቡ እንላለን ! ስለምንተዋወቅ ማለት ነው !!!
ጉራጌ አይሞትም ! ጉራጌ የሚጠፋው ኢትዮጵያ ስትሞት ብቻ ነው !
የአትዮ360 ሰዎች ድክመት ግን ለኢትዮጵያ የቆሙትን ሰዎች አንድ ማድረግ አለመቻላቸው እንጂ የጉራጌን ምንነት አለማወቃቸው አይደለም !
በመሰረቱ ስለ ቀቤና፣ ዶቢ፣ ማረቆ፣ ወለኔ ያሉት ነገር ግራ የሚያጋባ ነው !
1፡00᎙0 ተመልከት
ግራኝ ብዙ ብዙ አድግርጓል፣ ግን ጉራጌን ለያጠፋ አልቻለም !
ኦሮሞ ብዙ ጎሳዎችን ወርሮ አጥፍቷል! ግን የጉራጌን መሬት ቀማ እንጂ ጉራጌን ሊያጠፋ አልቻለም !
እኛ በያዝነው ዘመን እንደ ትግሬ ዎያኔ ጉራጌን ከፋፍሎ አዳክሞ ግፍ የሰራ ሃይል የለም ! ዎያኔ ትግሬ ዘርማንዘሩ ጠፍቷል
ዛሬ ደሞ የኦሮሞ ተገንጣይና ባለ ግዜዎች ጉራጌን የራሱ ክፍለ ሃገር በመከልከል የትግሬን ስህተት እየደገሙ ነው። ኦሮሞ ተረኞችም እጃችሁን ሰብስቡ እንላለን ! ስለምንተዋወቅ ማለት ነው !!!
ጉራጌ አይሞትም ! ጉራጌ የሚጠፋው ኢትዮጵያ ስትሞት ብቻ ነው !
የአትዮ360 ሰዎች ድክመት ግን ለኢትዮጵያ የቆሙትን ሰዎች አንድ ማድረግ አለመቻላቸው እንጂ የጉራጌን ምንነት አለማወቃቸው አይደለም !
በመሰረቱ ስለ ቀቤና፣ ዶቢ፣ ማረቆ፣ ወለኔ ያሉት ነገር ግራ የሚያጋባ ነው !
1፡00᎙0 ተመልከት