Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30900
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ለኢትዮ360፤ በታሪክ ጉራጌን ሊያጠፉ የተነሱ ሁሉ ራሳቸው ጠፍተዋል

Post by Horus » 23 Feb 2021, 03:00

በ13ኛው ክፍለ ዘመን ከአምደ ጽዮን የላቀ ሃያል አልነበረም ። ግን አምደ ጽዮን ጉራጌን ሊያጠፋ አልቻለም !

ግራኝ ብዙ ብዙ አድግርጓል፣ ግን ጉራጌን ለያጠፋ አልቻለም !

ኦሮሞ ብዙ ጎሳዎችን ወርሮ አጥፍቷል! ግን የጉራጌን መሬት ቀማ እንጂ ጉራጌን ሊያጠፋ አልቻለም !

እኛ በያዝነው ዘመን እንደ ትግሬ ዎያኔ ጉራጌን ከፋፍሎ አዳክሞ ግፍ የሰራ ሃይል የለም ! ዎያኔ ትግሬ ዘርማንዘሩ ጠፍቷል

ዛሬ ደሞ የኦሮሞ ተገንጣይና ባለ ግዜዎች ጉራጌን የራሱ ክፍለ ሃገር በመከልከል የትግሬን ስህተት እየደገሙ ነው። ኦሮሞ ተረኞችም እጃችሁን ሰብስቡ እንላለን ! ስለምንተዋወቅ ማለት ነው !!!

ጉራጌ አይሞትም ! ጉራጌ የሚጠፋው ኢትዮጵያ ስትሞት ብቻ ነው !

የአትዮ360 ሰዎች ድክመት ግን ለኢትዮጵያ የቆሙትን ሰዎች አንድ ማድረግ አለመቻላቸው እንጂ የጉራጌን ምንነት አለማወቃቸው አይደለም !

በመሰረቱ ስለ ቀቤና፣ ዶቢ፣ ማረቆ፣ ወለኔ ያሉት ነገር ግራ የሚያጋባ ነው !



1፡00᎙0 ተመልከት

Horus
Senior Member+
Posts: 30900
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ለኢትዮ360፤ በታሪክ ጉራጌን ሊያጠፉ የተነሱ ሁሉ ራሳቸው ጠፍተዋል

Post by Horus » 23 Feb 2021, 03:37

መሰረት ያለው ህዝብ በመጽሃፍ ቅዱስ ባህሉን ይዝበታል !!




Horus
Senior Member+
Posts: 30900
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ለኢትዮ360፤ በታሪክ ጉራጌን ሊያጠፉ የተነሱ ሁሉ ራሳቸው ጠፍተዋል

Post by Horus » 23 Feb 2021, 04:42

የኤርሚያስ ትልቅ ስህተት ጉራጌ ህብለሰረሰሩ ተመታ ያለ ግዜ ነው ! ጉራጌን አለማወቁ ያወቅሁት ያኔ ነው። የጉራጌ ህብለ ሰረሰር ማንም ማንም አይሰብረውም !!



Selam/
Senior Member
Posts: 11825
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ለኢትዮ360፤ በታሪክ ጉራጌን ሊያጠፉ የተነሱ ሁሉ ራሳቸው ጠፍተዋል

Post by Selam/ » 23 Feb 2021, 09:12

Hypocrite, it sounds just like your own statement in which you claimed that Tigray is going to disappear.

Horus wrote:
23 Feb 2021, 04:42
የኤርሚያስ ትልቅ ስህተት ጉራጌ ህብለሰረሰሩ ተመታ ያለ ግዜ ነው ! ጉራጌን አለማወቁ ያወቅሁት ያኔ ነው። የጉራጌ ህብለ ሰረሰር ማንም ማንም አይሰብረውም !!


Horus
Senior Member+
Posts: 30900
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ለኢትዮ360፤ በታሪክ ጉራጌን ሊያጠፉ የተነሱ ሁሉ ራሳቸው ጠፍተዋል

Post by Horus » 23 Feb 2021, 15:46

ሰላም፣

ሂፖክሪት የሚለው ቃል ትርጉሙን ታቀዋለህ? ትግሬ አልፈረሰችም የምትል ከሆነ ለምንድን ነው በአለም መጽዋቾች የበሰበሰ ስንዴ ልመና ያለችው? እኔ ባደኩበት ካልቸር አንድ ሰው ራሱም መመገብ አቅቶት ለማኝ ከሆነ ከሰውነት የወጣ ፍጡር ነው ። ያ ከሆነ ያንተ ሰውነት ትርጉም ይመችህ ።

Post Reply