Re: Another confession!
Posted: 23 Feb 2021, 11:22
ግሩም ብለሃል ወንድማችን Zmeselo. “ኣገናዕ!” አካፋ አካፋ መባል ኣለበት። ዶክተር በረኸት ሃብተሥላሴንስ ቢሆን የኤርትራን ሕገመንግሥት አርቃቂ ኮሚሽንን እንዲመሩ ራሳቸው ብረዚደንት ኢሳይያስ አይደሉም እንዴ ታሜሪካ ድረስ ተጣጥፈው ያመጧቸው!
እነ በኣሉ ግርማ ከነ ፊያሜታ ጋር እየተሻሹ “ኦሮማይን” ይጽፉ በነበሩበት በዚያ ቀውጢ በቀይ ኮከብ ዘመቻ ወቅት፡ እልፍ አእላፍ የደርግ ሠራዊትን የመከቱ ኤርትራዉያን የነጻነት ታጋዮች መካከል፡ በህግ ትምህርት የላቀ ክብር የነበራቸው የነጻነት ታጋዮች እነ በራኺ ገብረሥላሴ፡ እነ አድኃኖም ገብረማርያም፣ እነ ጠዓመ በየነ፡ እነ አለምሰገድ ተስፋይ ወዘተን የመሳሰሉ ደርግን በመደምሰሱ ሂደት በአካል የተሳተፉ ጀግኖች በኣካል ከጎናቸው እያሉ፡ ዶክተር በረኸትን ታሜሪካ ድረስ ጠርተው የመረጧቸው ራሳቸው ብረዚደንታችን ናቸው። ታድያ ከዶክተር በረኸትና ሕገ መንግሥት እንተግብር ካሉ ታጋዮች ጋር ስለተኾራረፉ ብቻ የኤርትራን ህዝብ ሕገመንግሥት የሞተ ሕገመንግሥት ለማለት እንዴት ይደፍራሉ? ይህ ትልቅ ስሕተትና ከዚያም ወረድ ሲል ነውርም ነው!
በጣም የሚገርመው ደግሞ “አዲስ ሕገ መንግሥት አርቃቂ ኮሚሽን አዋቅሪያለው” ብለው ለህዝብ ባደባባይ ይፋ አድርገው ሲያበቁ፡ እርሳቸው ስለሚያስረቅቁት አዲሱ ሕገመንግሥት ለዓመታት ትንፍሽ አለማለታቸው ነው። የኤርትራ ህዝብ በሙሉ በዚህ አካሄዳቸው ታዝቧቸዋል። “ንመለስ ከምዚ ኢለዮ ‘እዚ ሕገመንግሥቲ ንህዝቢ ኢትዮጵያ ኣየርብሕን ኢዩ ኢለዮ” ምስበሉ። ሕዝቢ ኤርትራ ብሓፈሻ “ሃየ!” ከምዝበሎም ኣይፈለጡን ማለት ዲዩ፧
የኤርትራ ህዝብ እንደታዘባቸው ሁሉ፡ ኢጦብያዉያን ቦለቲከኞች እነ ጠቅላዪ ኣብዪ ኣሕመድ፣ እነ ልደቱ አያሌው፡ እነ ኢንጅነር ይልቃል፡ እነ ታዬ ደንደኣ፣ እነ አንዳርጋቸው ጥጌ፣ እነ ብርሃኑ ነጋ፣ እነ እስክንድር ነጋ፡ እነ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት እነ ወዘተ . . . ጋዜጠኞቹም እነ ኤልያስ ክፍሌ፡ እነ ሲሳይ ኣጌና፡ እነ ፋሲል የኔዓለም፣ እነ መሳይ መኮነን፡ እነ ኤርምያስ ለገሰ፣ እነ ግዛው ለገሰ፣ እነ ሃብታሙ ኣያሌው እነ ወዘተ . . . የኦሮሞ ቦለቲከኞች እነ መራራ ጉዲና፣ እነ ጃዋር መሓመድ እነ ለማ መገርሳ እነ አባ ዱላ ገመዳ ወዘተ ሳይቀር እንደሚታዘቧቸው ረስተውታል እንዴ።
መች ይህ ብቻ እዚህ መረጃ ውስጥም እነ Selam/, Hawzen, Sabur, መረጃ ላይ ስለ ሕግ ብዙ የሚጽፈው YAY, Deki-Arawit, Fed-up, Kerenite, Cigar, Cartman, Sesame, justo, Minilik Salsawi, pushkin, Horus, Fiyameta, Digital Weyane ‘ከይቀረዩ’፡ ኧረ ኣናሎጎቹም ጭምር ካሉ ይታዘቧቸዋል፡ እድሜ ለቴክኖሎጂ!
አካፋማ አካፋ መባል ኣለበት፡ ዶማም ዶማ፣ ለምን ይዋሻል!
ሓቂ ምስ ገለጽና ንሓሶት ነሸቝርራ፣
ፍለጡና በሉ ንሕና ኢና ኤርትራ።
እነ በኣሉ ግርማ ከነ ፊያሜታ ጋር እየተሻሹ “ኦሮማይን” ይጽፉ በነበሩበት በዚያ ቀውጢ በቀይ ኮከብ ዘመቻ ወቅት፡ እልፍ አእላፍ የደርግ ሠራዊትን የመከቱ ኤርትራዉያን የነጻነት ታጋዮች መካከል፡ በህግ ትምህርት የላቀ ክብር የነበራቸው የነጻነት ታጋዮች እነ በራኺ ገብረሥላሴ፡ እነ አድኃኖም ገብረማርያም፣ እነ ጠዓመ በየነ፡ እነ አለምሰገድ ተስፋይ ወዘተን የመሳሰሉ ደርግን በመደምሰሱ ሂደት በአካል የተሳተፉ ጀግኖች በኣካል ከጎናቸው እያሉ፡ ዶክተር በረኸትን ታሜሪካ ድረስ ጠርተው የመረጧቸው ራሳቸው ብረዚደንታችን ናቸው። ታድያ ከዶክተር በረኸትና ሕገ መንግሥት እንተግብር ካሉ ታጋዮች ጋር ስለተኾራረፉ ብቻ የኤርትራን ህዝብ ሕገመንግሥት የሞተ ሕገመንግሥት ለማለት እንዴት ይደፍራሉ? ይህ ትልቅ ስሕተትና ከዚያም ወረድ ሲል ነውርም ነው!
በጣም የሚገርመው ደግሞ “አዲስ ሕገ መንግሥት አርቃቂ ኮሚሽን አዋቅሪያለው” ብለው ለህዝብ ባደባባይ ይፋ አድርገው ሲያበቁ፡ እርሳቸው ስለሚያስረቅቁት አዲሱ ሕገመንግሥት ለዓመታት ትንፍሽ አለማለታቸው ነው። የኤርትራ ህዝብ በሙሉ በዚህ አካሄዳቸው ታዝቧቸዋል። “ንመለስ ከምዚ ኢለዮ ‘እዚ ሕገመንግሥቲ ንህዝቢ ኢትዮጵያ ኣየርብሕን ኢዩ ኢለዮ” ምስበሉ። ሕዝቢ ኤርትራ ብሓፈሻ “ሃየ!” ከምዝበሎም ኣይፈለጡን ማለት ዲዩ፧
የኤርትራ ህዝብ እንደታዘባቸው ሁሉ፡ ኢጦብያዉያን ቦለቲከኞች እነ ጠቅላዪ ኣብዪ ኣሕመድ፣ እነ ልደቱ አያሌው፡ እነ ኢንጅነር ይልቃል፡ እነ ታዬ ደንደኣ፣ እነ አንዳርጋቸው ጥጌ፣ እነ ብርሃኑ ነጋ፣ እነ እስክንድር ነጋ፡ እነ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት እነ ወዘተ . . . ጋዜጠኞቹም እነ ኤልያስ ክፍሌ፡ እነ ሲሳይ ኣጌና፡ እነ ፋሲል የኔዓለም፣ እነ መሳይ መኮነን፡ እነ ኤርምያስ ለገሰ፣ እነ ግዛው ለገሰ፣ እነ ሃብታሙ ኣያሌው እነ ወዘተ . . . የኦሮሞ ቦለቲከኞች እነ መራራ ጉዲና፣ እነ ጃዋር መሓመድ እነ ለማ መገርሳ እነ አባ ዱላ ገመዳ ወዘተ ሳይቀር እንደሚታዘቧቸው ረስተውታል እንዴ።
መች ይህ ብቻ እዚህ መረጃ ውስጥም እነ Selam/, Hawzen, Sabur, መረጃ ላይ ስለ ሕግ ብዙ የሚጽፈው YAY, Deki-Arawit, Fed-up, Kerenite, Cigar, Cartman, Sesame, justo, Minilik Salsawi, pushkin, Horus, Fiyameta, Digital Weyane ‘ከይቀረዩ’፡ ኧረ ኣናሎጎቹም ጭምር ካሉ ይታዘቧቸዋል፡ እድሜ ለቴክኖሎጂ!
አካፋማ አካፋ መባል ኣለበት፡ ዶማም ዶማ፣ ለምን ይዋሻል!
ሓቂ ምስ ገለጽና ንሓሶት ነሸቝርራ፣
ፍለጡና በሉ ንሕና ኢና ኤርትራ።