ብጁንታን ዕሱባት ናይ ጁንታን ስም ህዝብን ሰራዊትን ኤርትራ ንምጥፋእ ዘይተፈንቀለ እምኒ የለን። ብሕጂ ዉን ቡዙሕ ድራማ ስለ ዘሎ ኩሉ ኤርትራዊ ኣብ ተጠንቀቅ ክሸንሕ ኣለዎ።
አሉላ ሰለሞን ይተባለ የህውቀሃት ካድሬ "ኤርትራውያን ወታደሮች በትግራይ ውስጥ ዚዘርፍ" በማለት ከዚህ በታች ያለውን ቪድዮ ለጥፎ እያስረጫ ይገኛል፡፡
ሀቁ ግን የሚከተለው ነው፡፡ ከታች ባለው ፎቶ እንዳምታዮት ዘረፈ የተባለው ወታደር እና አቶ አባይ ወልዱ ሁለቱም የለበሱት ተመሳሳይ የሆነ ነጭ ኮንጎ ጫማ ነው!!