-
- Senior Member+
- Posts: 30915
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
አንድ ስንኝ ለምስለ ስዩም ዘወያኔ
በሰራው ግፍ ኮርቶ ሲፎክር ሰንብቶ፣
በመንፈስ በስጋ መታየቱ ሞቶ፣
ባነጣጥሮ ተኳሽ ግምባሩ ተመቶ
በትምክት ለሞተ በዕብሪቱ ተነፍቶ፣
ለመጸየፍ አይቶ ትራማ ተፈርቶ፣
እውነት አየን እንጂ ባሰቃቂ ፎቶ፣
ምስል ነዋሪ ነው መች ይሞታል ከቶ፣
ፎቶ አይዋሽም መች ይዋሻል ፎቶ።
ለሙታነ ዎያኔ
ሆረስ አይነ ኩሉ
ጥር 12 2013
Last edited by Horus on 25 Jan 2021, 04:40, edited 1 time in total.
-
- Senior Member+
- Posts: 30915
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: አንድ ስንኝ ለምስለ ስዩም ዘወያኔ
The Genius of Bob Dylan (1965)
-
- Senior Member+
- Posts: 30915
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: አንድ ስንኝ ለምስለ ስዩም ዘወያኔ
እግዚአብሄር ኢትዮጵያና መሪዋን ይጠብቅ ! አሚን !!!
-
- Senior Member+
- Posts: 30915
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: አንድ ስንኝ ለምስለ ስዩም ዘወያኔ
ጠ/ሚ አቢይ በደህነት ላይ ከሆነ ባንድ ቃል ማድረግ የሚችለው በፎቶ ብቅ ማለት ነው ። ይህን ማድረግ አልቻለም ። ለሚቀጥለው አምላክ ይጠብቀው ! የሱን እውነተኛ ደህንነት ማወቅ የሚሹት ደጋፍዎቹ ናቸው። ይህን ማክበር አለበት ። በቃ!!!
-
- Senior Member+
- Posts: 30915
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: አንድ ስንኝ ለምስለ ስዩም ዘወያኔ
ለጌታቸው ረዳ መሰናበቻ እስከምለው ችኩያለሁ !!
-
- Member
- Posts: 3057
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Re: አንድ ስንኝ ለምስለ ስዩም ዘወያኔ
ለምስሉ ከተገጠመለት ዘንዳ፡ የኤርትራ ቀንደኛ ጠላቶች ፍጻሜ መጻፍ ስላለበት፡ በበኩላችን የሰውየውን ታሪክ ለማቆየት፣ የኤርትራ ጠላቶች ፍጻሜያቸው እንደማያምር ለማሳየት ይረዳ ዘንድ፡ ኤርትራዊ እይታችንን በግርድፍ ግጥም እናስቀምጣ!
እናቱ ስትወልደው፡ ምላጯን አግላ፣
ጋድምና ትኩል መስመር አመሳቅላ፣
ተኩሳው ነበረ ቅንድቡን ተልትላ፣
ምስክር እንዲሆን እንዲለይ ከሌላ።
እሱም አልሰነፈ እጂጉን ተለዬ፣
በውሸት ለመታወቅ ምንም አልዘገዬ፣
የጦቢያው ውጭ ጉዳይ፡ ‘ሥዩሙ’ አምባዬ።
“የኤርትራ ጄቶች ቀድመው ደብድበዋል፣
የዓዲ ግራትን፡ ፋብሪካ አውድመዋል”፣
ብሎ ሓሰት ዘርቶ ኢትዮጵያን አታሏል።
ይግባኝ የሌለውን፡ ብይን ለማስቀየር፣
“ባድመ የኛ ሆናለች”፡ ብሎ በመፎከር፣
“የጠየቅነውና ያልጠየቅነው ጭምር፣
ተሰጥቶናል” ብሎ፡ እስጦቢያን ሲያስጨፍር፣
እኛ እናውቅ ነበር፡ ኋላ እንደሚያፍር . . . እንዲህ እንደሚከሥር።
ይህ ቀውስ እንዳይመጣ በጣም ስለሰጉ፣
የሃይማኖት አባቶች ሃገር ሊያረጋጉ፣
መልሱ አሳዝኗቸው እስኪበረግጉ፣
ለምነውት ነበር ሥዩምን በወጉ፣
ለምነውት ነበር እምባዬን በወጉ።
እናማ እግዚአብሔር፡ የፍርዱ ቀን ደርሶ፣
ጁንቶችን አዋርዶ ከሥልጣን ገርስሶ፣
አጋድሞ አሳይቶናል ድንጋይ አስተርሶ።
የጦብያው የውጭ ጉዳይ፡ 'ያ ጋሜው ሰላቶ'፣
በአልሞ ተዃሾች ግንባሩን ተበስቶ፣
ሥዩምን አየንው መሬት ላይ ተሰጥቶ።
ትዕቢት የወጠረው ይህ የትግራይ ፈገር፣
መስማት ስላልቻለ ቢመከር ቢዘከር፣
ህዝብ ላያደናግር ህዝብ ላያጭበረብር፣
ወደዚያኛው ዓለም ወደዚያኛው ሀገር፣
ተሸኝቷል አሉ ከሁለቱ አባዮች ጋር።
እናቱ ስትወልደው፡ ምላጯን አግላ፣
ጋድምና ትኩል መስመር አመሳቅላ፣
ተኩሳው ነበረ ቅንድቡን ተልትላ፣
ምስክር እንዲሆን እንዲለይ ከሌላ።
እሱም አልሰነፈ እጂጉን ተለዬ፣
በውሸት ለመታወቅ ምንም አልዘገዬ፣
የጦቢያው ውጭ ጉዳይ፡ ‘ሥዩሙ’ አምባዬ።
“የኤርትራ ጄቶች ቀድመው ደብድበዋል፣
የዓዲ ግራትን፡ ፋብሪካ አውድመዋል”፣
ብሎ ሓሰት ዘርቶ ኢትዮጵያን አታሏል።
ይግባኝ የሌለውን፡ ብይን ለማስቀየር፣
“ባድመ የኛ ሆናለች”፡ ብሎ በመፎከር፣
“የጠየቅነውና ያልጠየቅነው ጭምር፣
ተሰጥቶናል” ብሎ፡ እስጦቢያን ሲያስጨፍር፣
እኛ እናውቅ ነበር፡ ኋላ እንደሚያፍር . . . እንዲህ እንደሚከሥር።
ይህ ቀውስ እንዳይመጣ በጣም ስለሰጉ፣
የሃይማኖት አባቶች ሃገር ሊያረጋጉ፣
መልሱ አሳዝኗቸው እስኪበረግጉ፣
ለምነውት ነበር ሥዩምን በወጉ፣
ለምነውት ነበር እምባዬን በወጉ።
እናማ እግዚአብሔር፡ የፍርዱ ቀን ደርሶ፣
ጁንቶችን አዋርዶ ከሥልጣን ገርስሶ፣
አጋድሞ አሳይቶናል ድንጋይ አስተርሶ።
የጦብያው የውጭ ጉዳይ፡ 'ያ ጋሜው ሰላቶ'፣
በአልሞ ተዃሾች ግንባሩን ተበስቶ፣
ሥዩምን አየንው መሬት ላይ ተሰጥቶ።
ትዕቢት የወጠረው ይህ የትግራይ ፈገር፣
መስማት ስላልቻለ ቢመከር ቢዘከር፣
ህዝብ ላያደናግር ህዝብ ላያጭበረብር፣
ወደዚያኛው ዓለም ወደዚያኛው ሀገር፣
ተሸኝቷል አሉ ከሁለቱ አባዮች ጋር።
-
- Member+
- Posts: 6387
- Joined: 26 Mar 2015, 08:47
Re: አንድ ስንኝ ለምስለ ስዩም ዘወያኔ
Meleket wrote: ↑29 Jan 2021, 10:05ለምስሉ ከተገጠመለት ዘንዳ፡ የኤርትራ ቀንደኛ ጠላቶች ፍጻሜ መጻፍ ስላለበት፡ በበኩላችን የሰውየውን ታሪክ ለማቆየት፣ የኤርትራ ጠላቶች ፍጻሜያቸው እንደማያምር ለማሳየት ይረዳ ዘንድ፡ ኤርትራዊ እይታችንን በግርድፍ ግጥም እናስቀምጣ!
እናቱ ስትወልደው፡ ምላጯን አግላ፣
ጋድምና ትኩል መስመር አመሳቅላ፣
ተኩሳው ነበረ ቅንድቡን ተልትላ፣
ምስክር እንዲሆን እንዲለይ ከሌላ።
እሱም አልሰነፈ እጂጉን ተለዬ፣
በውሸት ለመታወቅ ምንም አልዘገዬ፣
የጦቢያው ውጭ ጉዳይ፡ ‘ሥዩሙ’ አምባዬ።
“የኤርትራ ጄቶች ቀድመው ደብድበዋል፣
የዓዲ ግራትን፡ ፋብሪካ አውድመዋል”፣
ብሎ ሓሰት ዘርቶ ኢትዮጵያን አታሏል።
ይግባኝ የሌለውን፡ ብይን ለማስቀየር፣
“ባድመ የኛ ሆናለች”፡ ብሎ በመፎከር፣
“የጠየቅነውና ያልጠየቅነው ጭምር፣
ተሰጥቶናል” ብሎ፡ እስጦቢያን ሲያስጨፍር፣
እኛ እናውቅ ነበር፡ ኋላ እንደሚያፍር . . . እንዲህ እንደሚከሥር።
ይህ ቀውስ እንዳይመጣ በጣም ስለሰጉ፣
የሃይማኖት አባቶች ሃገር ሊያረጋጉ፣
መልሱ አሳዝኗቸው እስኪበረግጉ፣
ለምነውት ነበር ሥዩምን በወጉ፣
ለምነውት ነበር እምባዬን በወጉ።
እናማ እግዚአብሔር፡ የፍርዱ ቀን ደርሶ፣
ጁንቶችን አዋርዶ ከሥልጣን ገርስሶ፣
አጋድሞ አሳይቶናል ድንጋይ አስተርሶ።
የጦብያው የውጭ ጉዳይ፡ 'ያ ጋሜው ሰላቶ'፣
በአልሞ ተዃሾች ግንባሩን ተበስቶ፣
ሥዩምን አየንው መሬት ላይ ተሰጥቶ።
ትዕቢት የወጠረው ይህ የትግራይ ፈገር፣
መስማት ስላልቻለ ቢመከር ቢዘከር፣
ህዝብ ላያደናግር ህዝብ ላያጭበረብር፣
ወደዚያኛው ዓለም ወደዚያኛው ሀገር፣
ተሸኝቷል አሉ ከሁለቱ አባዮች ጋር።
-
- Senior Member+
- Posts: 30915
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: አንድ ስንኝ ለምስለ ስዩም ዘወያኔ
የግማሽ ምዕተ አመት ቅብጠት
ግፍ ቅሚያ ወንጀል ትዕቢት
ግራት ጥጋብ ውጥረት ዕብሪት
ጉልበት ንቀት ዉሸት ክህደት
በሰካራም ድንፊያ በድቁርና ኩራት፤
ለምን ብሎ መጫር ክብሪት
ለመጋ'የት በራስ እሳት
አልቦ አንጎል ባዶ ስድስት
የድሮን ምሳ የጅብ እራት
ለመፈ'ጸም ለማሸለብ በደደቢት፤
በተከዜ ምድረ በዳ ጭርታ
በነደደው ሃሩር ፍላታ
ከማይናገሩት ቋጥኝ ተርታ
በተምቤን በረሃ ጸጥታ።
ሆረስ አይነ ብርሃን
January 29, 2021
ግፍ ቅሚያ ወንጀል ትዕቢት
ግራት ጥጋብ ውጥረት ዕብሪት
ጉልበት ንቀት ዉሸት ክህደት
በሰካራም ድንፊያ በድቁርና ኩራት፤
ለምን ብሎ መጫር ክብሪት
ለመጋ'የት በራስ እሳት
አልቦ አንጎል ባዶ ስድስት
የድሮን ምሳ የጅብ እራት
ለመፈ'ጸም ለማሸለብ በደደቢት፤
በተከዜ ምድረ በዳ ጭርታ
በነደደው ሃሩር ፍላታ
ከማይናገሩት ቋጥኝ ተርታ
በተምቤን በረሃ ጸጥታ።
ሆረስ አይነ ብርሃን
January 29, 2021
-
- Senior Member+
- Posts: 30915
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: አንድ ስንኝ ለምስለ ስዩም ዘወያኔ
አሁን የዎያኔ ትግሬን የዉሸት ባቡር የሚነዳው የድሮ ቅዠት (አሁን ስለሞተ) የተሸናፊ ንዴት እና ትራማ፣ ፖስት ትራማ ሳልይ (ሰፈሪንግ) ነው። ይህ ደሞ ኮምፕሊኬትድ ግሪቪንግ የተባለው ያይምሮ ህመም ያስከትላል ። የወዎያኔ አጎኒና ሳጋ ይቀጥላል !!