-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Very disappointed by this comment about today's news
Clearly Martin plaut didn't have much regard the very men he's been supporting and cheering on. What he's saying is that they would not fight, are cowards....
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Member+
- Posts: 7993
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
Re: Very disappointed by this comment about today's news
Revelations, i think this one is a bit funny. i mean the tweet at the bottom.
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: Very disappointed by this comment about today's news
-
- Member+
- Posts: 7993
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
Re: Very disappointed by this comment about today's news
የአይነ ስውሩ ሽፍታ የአቶ አስመላሽ ወልደስላሴ ነገር!
መንግስት በወንጀል ከሚፈልጋቸው የህወሃት ጁንታ አባላት መካከል አቶ አስመላሽ ወልደስላሴ አንዱ ናቸው፡፡ በአቶ መለስ ዜናዊ ፓርላማ ጊዜ ከአቶ መለስ ጀርባ ያለእንቅስቃሴ በመቀመጥ ይታወቃሉ፡፡ ብዙዎች የአቶ መለስ አጃቢም ይመስሏቸው ነበር፡፡ በሸፍጥ ፖለቲከኛነታቸውም ከአቶ መለስ እንደማይተናነሱ ይነገርላቸዋል፡፡ የህወሃት ጁንታ መቀሌ ሲገባም አብረው ተጉዘዋል፡፡ ህወሃት በቀሰቀሰው ጠርነት መቀሌ ላይ ተሸንፎ ሲሸሽ አቶ አስመላሽም አብረው ሸሽተዋል፡፡ አስገራሚው ነገር እርሳቸው አይነስውር ሆነው ሳለ በመሪ መሸፈታቸው ነው፡፡
አቶ አስመላሽ ወልደስላሴ አይነስውሩ ሽፍታ ምናልባት በዓለም ስንተኛው አይነስውር ሽፍታ እንደሚሆኑ እኔ በግልጽ አላውቅም፡፡ በእኛ ሀገር እንኳን ‘’እ*ር ቢሸፍት ከጓሮ’’ ይባል ነበር፡፡
ለማንኛውም አቶ አስመላሽ ወልደስላሴ በአንድ ወቅት ተሸክመውት የነበረው የስልጣን ብዛት ይህን ይመስላል
1) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል፣
2) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የመንግስት ዋና ተጠሪ.፣
3) በኢፌዴሪ መንግስት የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች አማካሪ፣
4) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፍትህ አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ፣
5) የበጎ አድርጎት ድርጅቶች ቦርድ ሰብሳቢ፣
6) የብሮድካስት ባለስልጣን ቦርድ ሰብሳቢ፣
7) የሜቴክ ቦርድ አባል፣
8 ) በኢፌዴሪ የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ሰብሳቢ፣
9) የትግራይ አካል ጉዳተኞች ማህበር ቦርድ ሰብሳቢ፣
10) የኢፈርት ድርጅቶች ቦርድ አባል፣
11) የኢትዮጵያ ፓራኦሎምፒክ ሊቀመንበር፣
12) የኢትዮጵያ ወዳጅነት ፎረም ሰብሳቢ፣
13) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ቦርድ ሰብሳቢ፣ እና
14) የኢትዮጵያ እምባ ጠባቂ ተቋም ቦርድ ሰብሳቢ ነበር።
መንግስት በወንጀል ከሚፈልጋቸው የህወሃት ጁንታ አባላት መካከል አቶ አስመላሽ ወልደስላሴ አንዱ ናቸው፡፡ በአቶ መለስ ዜናዊ ፓርላማ ጊዜ ከአቶ መለስ ጀርባ ያለእንቅስቃሴ በመቀመጥ ይታወቃሉ፡፡ ብዙዎች የአቶ መለስ አጃቢም ይመስሏቸው ነበር፡፡ በሸፍጥ ፖለቲከኛነታቸውም ከአቶ መለስ እንደማይተናነሱ ይነገርላቸዋል፡፡ የህወሃት ጁንታ መቀሌ ሲገባም አብረው ተጉዘዋል፡፡ ህወሃት በቀሰቀሰው ጠርነት መቀሌ ላይ ተሸንፎ ሲሸሽ አቶ አስመላሽም አብረው ሸሽተዋል፡፡ አስገራሚው ነገር እርሳቸው አይነስውር ሆነው ሳለ በመሪ መሸፈታቸው ነው፡፡
አቶ አስመላሽ ወልደስላሴ አይነስውሩ ሽፍታ ምናልባት በዓለም ስንተኛው አይነስውር ሽፍታ እንደሚሆኑ እኔ በግልጽ አላውቅም፡፡ በእኛ ሀገር እንኳን ‘’እ*ር ቢሸፍት ከጓሮ’’ ይባል ነበር፡፡
ለማንኛውም አቶ አስመላሽ ወልደስላሴ በአንድ ወቅት ተሸክመውት የነበረው የስልጣን ብዛት ይህን ይመስላል
1) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል፣
2) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የመንግስት ዋና ተጠሪ.፣
3) በኢፌዴሪ መንግስት የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች አማካሪ፣
4) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፍትህ አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ፣
5) የበጎ አድርጎት ድርጅቶች ቦርድ ሰብሳቢ፣
6) የብሮድካስት ባለስልጣን ቦርድ ሰብሳቢ፣
7) የሜቴክ ቦርድ አባል፣
8 ) በኢፌዴሪ የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ሰብሳቢ፣
9) የትግራይ አካል ጉዳተኞች ማህበር ቦርድ ሰብሳቢ፣
10) የኢፈርት ድርጅቶች ቦርድ አባል፣
11) የኢትዮጵያ ፓራኦሎምፒክ ሊቀመንበር፣
12) የኢትዮጵያ ወዳጅነት ፎረም ሰብሳቢ፣
13) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ቦርድ ሰብሳቢ፣ እና
14) የኢትዮጵያ እምባ ጠባቂ ተቋም ቦርድ ሰብሳቢ ነበር።
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: Very disappointed by this comment about today's news
Wow! Thanks, Wedi! That comment is truly funny.
But I'm still disappointed by Martin Plaut's comment. Should he be the one mocking them like that? Sure they failed him but still...
And whatever happened to the rock climbing commando of TPLF? Did these commandos help the TPLF bosses into caves and abandon them there? And did Martin Plaut forget this preparation too or is he saying it was all just for show?
But I'm still disappointed by Martin Plaut's comment. Should he be the one mocking them like that? Sure they failed him but still...
And whatever happened to the rock climbing commando of TPLF? Did these commandos help the TPLF bosses into caves and abandon them there? And did Martin Plaut forget this preparation too or is he saying it was all just for show?
-
- Member
- Posts: 309
- Joined: 14 Sep 2007, 18:47
Re: Very disappointed by this comment about today's news
መሳኪን፡ ሕጂ አበይኮን ይህልዉ እዞም "ኮማንዶ"? ከም ግምተይ፡ ድራር አሞራን አዛብእን ምዃኖም አይተርፍን. መንግስተ ሰማይ የዋርሶም። ንስብሓት ነጋ ክሕልዉ ፡ ድራር ዓረር ኮይኖም
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Senior Member+
- Posts: 33735
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44