Page 1 of 1

ያበሻ ጦር በነካ እጁ የሱዳኑን ጂኔራል ጎማ ማተንፈሻው ደርሷል

Posted: 13 Jan 2021, 15:43
by Horus
በእኔ ግምት ሱዳንም እንደ ዎያኔ እየቀበጠች ይመስለኛል።

አንዱኑ ካርቱም ገብቶ አፍቃሪ ኢትዮጵያ መንግስት ማቆም ይኖርባታል፣ ኢትዮጵያ ማለት ነው

አሁን ማን ይሙት የሱዳን ጀሌ ከጎንደሮች ሊያልፍ !

ኢትዮጵያ እንደ ዘመነ አድዋ ተነስቷልና ሱዳን ግዙፍ ስህተት እየሰራች ነው

ብረት ሲቀጠቅጡት ይጠነክራል ፤ ኢትዮጵያዊ ማለት ያ ነው

Re: ያበሻ ጦር በነካ እጁ የሱዳኑን ጂኔራል ጎማ ማተንፈሻው ደርሷል

Posted: 13 Jan 2021, 15:58
by Horus

Re: ያበሻ ጦር በነካ እጁ የሱዳኑን ጂኔራል ጎማ ማተንፈሻው ደርሷል

Posted: 13 Jan 2021, 16:20
by Horus