ያበሻ ጦር በነካ እጁ የሱዳኑን ጂኔራል ጎማ ማተንፈሻው ደርሷል
Posted: 13 Jan 2021, 15:43
በእኔ ግምት ሱዳንም እንደ ዎያኔ እየቀበጠች ይመስለኛል።
አንዱኑ ካርቱም ገብቶ አፍቃሪ ኢትዮጵያ መንግስት ማቆም ይኖርባታል፣ ኢትዮጵያ ማለት ነው
አሁን ማን ይሙት የሱዳን ጀሌ ከጎንደሮች ሊያልፍ !
ኢትዮጵያ እንደ ዘመነ አድዋ ተነስቷልና ሱዳን ግዙፍ ስህተት እየሰራች ነው
ብረት ሲቀጠቅጡት ይጠነክራል ፤ ኢትዮጵያዊ ማለት ያ ነው
አንዱኑ ካርቱም ገብቶ አፍቃሪ ኢትዮጵያ መንግስት ማቆም ይኖርባታል፣ ኢትዮጵያ ማለት ነው
አሁን ማን ይሙት የሱዳን ጀሌ ከጎንደሮች ሊያልፍ !
ኢትዮጵያ እንደ ዘመነ አድዋ ተነስቷልና ሱዳን ግዙፍ ስህተት እየሰራች ነው
ብረት ሲቀጠቅጡት ይጠነክራል ፤ ኢትዮጵያዊ ማለት ያ ነው