-
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Ehio 360:- ራሳቸውን ሲደንቁ የኖሩና የሚኖሩ ስለሆነ አንድ ለወያኔ አጨብጫቢ የነበረ ጠ/ሚ መሰከረልን እያሉ በስካር ከግርግዳ ጋር ተጋጩ?
ይመስለኛል ታምራት ላይኔ ከእነርሱ ውስጠ ክለብ ያሌለ የእነርሱ ሰው ነው፡፡ ታዲያ ያው ተለመደውን የዓይጥ ምስክርነት ለEthio 360 ስለሰጠ ይህን ያህል ጮቤ መርገጥ ያ ካምፕ የሀሳብ ደሀና ከራሳቸው ሌላ ደጋፊ ያሌላቸው መሆናቸውን ያጎላል እኮ!
-
- Senior Member
- Posts: 11098
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: Ehio 360:- ራሳቸውን ሲደንቁ የኖሩና የሚኖሩ ስለሆነ አንድ ለወያኔ አጨብጫቢ የነበረ ጠ/ሚ መሰከረልን እያሉ በስካር ከግርግዳ ጋር ተጋጩ?
እራሱ ለእራሱ እዬጮኸ እራሱን የሚያደነቁር ድንዝዝ ወያኔ AbebeB ይባላል። ዕድሜው ቁጥር በጨመረ ሰዓት የድቁርና ቆጣሪው አሃዝ እዬናረ የሚሄድ ዘብሄረ ዴዴቢት።
-
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Re: Ehio 360:- ራሳቸውን ሲደንቁ የኖሩና የሚኖሩ ስለሆነ አንድ ለወያኔ አጨብጫቢ የነበረ ጠ/ሚ መሰከረልን እያሉ በስካር ከግርግዳ ጋር ተጋጩ?
Enjoy the following speech of your president who took order from his Oromo master and setting precondition to accomplish it (to leave tigray soil). But you aren't respecting me as your Oromo teacher?
-
- Senior Member
- Posts: 11098
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: Ehio 360:- ራሳቸውን ሲደንቁ የኖሩና የሚኖሩ ስለሆነ አንድ ለወያኔ አጨብጫቢ የነበረ ጠ/ሚ መሰከረልን እያሉ በስካር ከግርግዳ ጋር ተጋጩ?
AbebeB መቼ በቀላሉ ውስጠ ወይራ ይገባሻል - ዴዴቢት አይደለሽም። እናንተ ወልቃይት፣ሁመራ እና ራያን መሬቱን እንጅ ህዝቡን አንፈልገውም ነበር እኮ ያላችሁት። የሰው ልጅ የሆነው አገኘሁ ግን እኛ ለማንነታችን እንጅ ርስት ለማስመለስ አይደለም ነው ያለው። ይኸ ማለት ሰዎቹ አማራዎች ናቸው ርስታቸውም የአማራ ነው ማለት ነው። ስለዚህ የሚቃረን አነጋገር አይደለም። መጀመሪያ ሰውነት ከዚያ ሃብት ንብረት ይከተላል። ወያኔ ግን ስግብግብ ችግርተኛ ስለሆነ ሰውን ገድሎ ርስት መቀማት ነበር ዓላምው። ግን ምን ዋጋ አለው ዐባይ -ትግራይ ህልም ከንቱ ሆነ። በተጨማሪ ማንም አማራ ወይም ኢትዮጵያዊ ሰርቆ ህዝብ እና መሬት ወስዶ ተገንጥሎ ለመሄድ የሚስገበገብ ጁንታ አንድት ስንዝር መሬት በምንም ዓይነት አይሰጠውም። መንገድ ሁሉ ዝግ ነው።