Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

TGAA
Member+
Posts: 5598
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: A LETTER FROM AN OROMO SOLDIER SENT TO TIGRAY:"አድ-ቱካሎው" ከዘመቱት 800 የኦሮምያ ክልል ልዩ ፓሊስ አባላት ዉስጥ ቆስለው በህይወት ከተረፉት 33ቱ አንዱ

Post by TGAA » 03 Dec 2020, 05:12

Tegadaly yabello you disappeared for half a week to write an orom letter ✉ for yourself. You think you going to scare Oromo Ethiopians on behalf of weyannes. Tegadali yabello scaring Ethiopian Oromos is not as Easy as lic..king Arab a..s,which you are.expert as.why didn't you write about Ethiopian armies who were slaughtered in their sleep. The anger and the determination you see now to exact revenge on your tegadi bodies by Ethiopian oromas and all Ethiopians ..you have no clue. You subtraction to get to 30 showes you hate Oromos as much you love Tegarus. You don't know your idiocy. You are a deadman walking. Wussy.

Guest1
Member
Posts: 1926
Joined: 28 Dec 2006, 01:02

Re: A LETTER FROM AN OROMO SOLDIER SENT TO TIGRAY:"አድ-ቱካሎው" ከዘመቱት 800 የኦሮምያ ክልል ልዩ ፓሊስ አባላት ዉስጥ ቆስለው በህይወት ከተረፉት 33ቱ አንዱ

Post by Guest1 » 03 Dec 2020, 06:58

ይህ ጦረነት ወንድማማች በሆኑ የሁለቱ የሃበሻ ጎሳዎች [ትግሬና አማራ] መሃል ለዝንተ-ዓለም ሲካሄድ የነበረ ጦረነት ተቀጢያ ነው። ስለዚህ ይህ የከንቱ ጦረነት እኛ ኦሮሞዎችንም ሆነ የደቡብ ጎሳዎች በፍፁም የሚመለከት ስላልሆነ ባትሳተፉበት ይመረጣ።
የማጆሪትና የማይኖሪቱ አገዛዝ ያመጣው ችግር ብሎ ያስቀመጠውን ተመልከቱ (የጃዋር ጽሁፍ ያንብቡ)
አማራው በተለይ ተለይቶ ስለተጠቃ በ3ኛ ክፍለጦርና ወልታይትና ባህርዳር ተገፍቶ የገባበት ነው።
በ3ኛ ክ/ጦር የተጨፈጨፉት የተለያዩ ብሄሮች በተለይ የደቡብ ይገኙበታል።
ከጁንታዎቹ ክክክክ ጋር የተሰለፉት ኦሮሞዎችም ነበሩ ይባላል።
በመንግስትና በትግራይ ክልል መሃከል (መንግስቱ ኦሮሞ መራሽ የተባለለት) የተካሄደ ነው።
የኢህአድጎች የርስበርስ ጦርነት ነው። እና ኦሮሞ አያገባውም? ምን ሲሆን ነው የሚያገባው? ወቸ ጉድ!!
ስለሆነም ለባዕድ ጦረነት ብላችሁ ውዷን ሕይወታችሁን በከንቱ እንዳታጠፉ።

'*ባእዳን" ባይገቡበት የግዴታ ሆኖ የአማራና የትግሬ ችግር ያለጦርነት ይፈታ ነበር ።
ኦሮሞ በዝህ ጦርነት ባይሳተፍ ወጤቱም የተሻለ ይሆን ነበር።
ዳር ድንበር ወስነው ትግሬ በሰላም ይገነጠሉ ነበር ወይም
አንድነት ፈጥረው ማን ያውቃል ከኤርትራ ጋርም ተዋህደው ትልቅ አገር ይፈጥሩ ነበር።
የኦሮሞ ጣልቃ መግባት ችግራቸውን አባብሶታል ማለት ይቻላል።

ለምን አንድ መሆን አልቻሉም? ታሪክ ይመርምሩ።
ባእዳን የሚባለው ታሪክ አለማወቅ ነው።
የአቢሲኒያን ንጉሶች ታሪክ ይፈትሹ

ለተሞሙት የኦሮሞም ለሁሉም የኢትዮ ልጆች ነፍስ ይማር።

Post Reply