Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 11120
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ለ30 ዓመታት የኢትዮጵያ ህዝብ የአረገዘውን የጎሣ አገዛዝ ስቃይ ዛሬ ተገላግሎ ቀበረው። ዕርም ከእንግድህ ጎሣ የሚባል አውሬ ላናይ ላንሰማ።

Post by Abere » 28 Nov 2020, 12:51

ለ30 ዓመታት የኢትዮጵያ ህዝብ የአረገዘውን የጎሣ አገዛዝ ስቃይ ዛሬ ተገላግሎ ቀበረው። ዕርም ከእንግድህ ጎሣ የሚባል አውሬ ላናይ ላንሰማ።
ዛሬ ከጎሣው አውሬ እሬሳ ላይ ቆመን ወደ ኋላ የ30 ዓመታት ጉዞአችንን መመልከት የህሌና ግደታ ነው - ምክንያቱም ብዙዎች በጎሣው አውሬ ሞተዋል፣ተኮላሽተዋል፣ ተፈናቅለዋል፣ወዘተ። ስለዚህም ይህን ይዕልቂት እና የመከራ ቱሩፋት የሆነውን ጎሣ እና የጎሣ ውስጥ ደንብ የጫካ ህገ-አራዊት ዳግም ላናይ እና ልንሰማ ለንከተልም ቃል ለምድር ቃል ለሰማይ ማለት የሁሉም ኢትዮጵያዊ ግደታ ይሆናል።

አንድ ህዝብ፡ አንድ ኢትዮጵያ አንድ አገር ለዘላለም!!!
ክብር ለሰማዕታት!!!