Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ህወሀት መቀሌም ሆና ስልጣን ላይ ለመመለስ እያደባች ኦሮሞን በማድማት መቀጠሏ ስለአበቃ፣ የኦሮሞና ትግራዋይ ሕዝቦች ዕውነተኛ የትግል ህብረት የሚጀምርበት ጊዜ ላይ ነን!

Post by AbebeB » 28 Nov 2020, 12:07

የትግራዋይ ልጆች ሆይ!
ከነበረው የህወሀት ሸፍጥና ውድቀት የምትማሩበት ምዕራፍ ላይ ናችሁ ብለን እንደ ኦሮሞ እናስባለን፡፡ ህወሀት አማራ እየቀጠቀጣት እያለም እንኳን ኦሮሞን እንደ ዋና ጠላት ቆጥራ ትሰራ ነበር፡፡ ይህን እውነት ለተገነዘበ ትግራዋይ ከኦሮሞ ጋር ያለሸፍጥ ለትግል ለመተባበበር ጊዜው አልረፈደም፡፡
ነጻነታችን በእጃችን ነው፣ በጋራ ከተሰለፍን እናፋጥነዋለን፡፡

ከዘላለም ባርነት የአንድ ቀን ነፃነት ይሻለናል፡፡ ወስኑ!