Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ሰበር መረጃ: ትህነግ/ህወሃት የሚመካበት አቢዐላ ምሽግ ተደምስሷል!!!!

Post by Ejersa » 27 Nov 2020, 08:18

ከመቀሌ በ28 Km እርቀት ላይ የሚገኘውና ትህነግ/ህወሃት የሚመካበት አቢዐላ ምሽግ በኢትዮጵያ አየር ሀይል ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል:: ከመቀሌ አቅራቢያ የምትገኘው ኮስታ እንዳ ጊዮርጊስ አካባቢ መሽግው የነበሩ አንድ ክፍለ ጦር የትህነግ/ህወሃት ጁንታ ልዩ ሀይል ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ከአፋርና ራያ ለተነሳው የኢትዮጵያ መከላክያ ሰራዊት እጃቸውን መስጠታቸው ታውቋል::

Fiyameta
Senior Member
Posts: 12671
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: ሰበር መረጃ: ትህነግ/ህወሃት የሚመካበት አቢዐላ ምሽግ ተደምስሷል!!!!

Post by Fiyameta » 27 Nov 2020, 10:42

🇪🇷 🇪🇹 𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝 🇪🇷 🇪🇹 𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝 🇪🇷 🇪🇹
🇪🇷 🇪🇹 𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝 🇪🇷 🇪🇹 𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝 🇪🇷 🇪🇹
🇪🇷 🇪🇹 𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝 🇪🇷 🇪🇹 𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝 🇪🇷 🇪🇹

Post Reply