-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
ሰበር መረጃ: ትህነግ/ህወሃት የሚመካበት አቢዐላ ምሽግ ተደምስሷል!!!!
ከመቀሌ በ28 Km እርቀት ላይ የሚገኘውና ትህነግ/ህወሃት የሚመካበት አቢዐላ ምሽግ በኢትዮጵያ አየር ሀይል ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል:: ከመቀሌ አቅራቢያ የምትገኘው ኮስታ እንዳ ጊዮርጊስ አካባቢ መሽግው የነበሩ አንድ ክፍለ ጦር የትህነግ/ህወሃት ጁንታ ልዩ ሀይል ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ከአፋርና ራያ ለተነሳው የኢትዮጵያ መከላክያ ሰራዊት እጃቸውን መስጠታቸው ታውቋል::
-
- Senior Member
- Posts: 12671
- Joined: 02 Aug 2018, 22:59
Re: ሰበር መረጃ: ትህነግ/ህወሃት የሚመካበት አቢዐላ ምሽግ ተደምስሷል!!!!
𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝 𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝
𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝 𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝
𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝 𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝
𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝 𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝
𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝 𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝𝕖𝕝