Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4080
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

UN Security Council Says...Tigrai is on its own and at the Mercy of PM Abiy

Post by Za-Ilmaknun » 25 Nov 2020, 12:50

Despite intense objections by the members of the broader UN Security Council, Lobbyists were able to convince some European countries to at least discuss about the " Restore law and order Operation' being conducted in MeQelle at UN. At the end, the Security Council decided that there is nothing to discuss about.. :mrgreen:


Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4080
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: UN Security Council Says...Tigrai is on its own and at the Mercy of PM Abiy

Post by Za-Ilmaknun » 25 Nov 2020, 19:34

የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ዙሪያ ጣልቃ የመግባት ፍላጎት እንደሌለው ተገለፀ፡፡
**************
የኢትዮጵያ መንግሥት በጀመረው ህግ የማስከበር እርምጃ የአውሮፓ ህብረት በሀገሪቱ የውስጥ ጉዳይ ዙሪያ ጣልቃ የመግባት ፍላጎት እንደሌለው ተገለፀ።

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት የአደጋ ስራ አመራር ኮሚሽነር ጃኔዝ ሌናርቺች ብራሰልስ ተገናኝተው በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ መክረዋል።

ኮሚሽነሩ በበኩላቸው የኢትዮጵያ መንግሥት በጀመረው ህግ የማስከበር እርምጃ የአውሮፓ ህብረት በሃገሪቱ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ የመግባት ፍላጎት የለውም ብለዋል።

ኢትዮጵያ ለህብረቱ ስትራቴጂያዊ አጋር ሃገር መሆንዋን የጠቀሱት፤ በህግ ማስከበር እንቅስቃሴ ንፁሃን ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ የሚሰጥበት መንገድ ለማመቻቸት በመንግሥት የተጀመረውን ጥረት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ኮሚሽነሩ ጠይቀዋል።
ኢብኮ እንደዘገበው ኢትዮጵያ የአለምአቀፍ የሰብዓዊ ህግ ተፈፃሚ ለማድረግ ነባራዊ ሁኔታውን በማጥናት የሰብዓዊ ድጋፍ ተደራሽ የሚደረግበትን አግባብ አቶ ደመቀ አስረድተዋል።

ንፁሃን ዜጎች ለከፋ ቀውስ ተጋላጭ እንዳይሆኑ እና የሰብዓዊ ድጋፍ በፍጥነት ተደራሽ ለማድረግ መንግሥት የጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።
#ኢዜአ

Wedi
Member+
Posts: 7994
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: UN Security Council Says...Tigrai is on its own and at the Mercy of PM Abiy

Post by Wedi » 25 Nov 2020, 19:39

Bingo!!!

Slowly but surely the world starts to understand terrorist TPLF!! :P

Post Reply