Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30924
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የ2013 የትግሬ ጦርነት ለኢትዮጵያ ሰራዊት ግዙፍ መለማመጃ እድል (Exercise) ሆኖዋል

Post by Horus » 20 Nov 2020, 21:47

በግፍ የተገደሉት ወታደሮች ሃዘን እንዳለ ሆኖ በዚህ ሰዓት ሰራዊቱና አየር ሃይሉ የሚያደርጉት ድንቅ የሆነ ድል መምታት ብቻ ሳይሆን ግዙፍ ዋጋ ያለው ልምድ እያካበተ ነው።

አስደናቂ የሆነ የምድርና ያየር ተናባቢ ኮኦርዲኔተድ የሆነ ዘመቻ

ባለ ብዙ ግንባር ተናባቢ ዘመቻ

ቴክኖልጂ መር የሆነ ዘመቻ

የሮቦቲክስ እና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ መር የሆነ ዘመቻ

ብሄራዊ የፖለቲካና አለም አቀፍ የዲፕሎማሲ ዘመቻ

እረ ስንቱ ስንቱ በገንዘብ የማይገዙ ልምዶች እያካበተ ነው ።

አንድ የጦር ሃይል ለብዙ ዘመን ሊሰለጥን ሊለማምድ ይችላል ። ግን የዚያ ሁሉ መፈተኛው ተግባር ነው ። አሁን የሚታየው ተግባር ነው።

ኢትዮጵያ በእርግጥም ሃያልና የሚፈራ የጦር ሃይል እየገነባች ነው ፣ በተግባር የተፈተነ ፣ በተለይ በዘመናዊ ውጊያ !!!