Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

በሰሞኑ ጦርነት የሲዳማ ሚና ምን መሆን አለበት [የሲዳማ "ሸኔ" ፈርተዋል!]

Post by Dawi » 20 Nov 2020, 19:44

በትሕነግ ወልቃይት ፀገዴ ጉዳይና ዘመቻ ላይ ሳይጠሩ የዘረኛ አፉቸውን ከፍተዋል፣ ማን እንደሆኑ እያሳዩ ነው፣ የትሕነግ/ጃዋር ዖነግ ቡችሎች መሆናቸውንም አረጋግጠዋል።

እንደሸኔ ወደ ጋርዮሽ ዘመን ኢትዮጵያኖችን ለመመለስ በመፈለግ ዶ/ር ዐብይን እየተቃወሙ ነው።


AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: በሰሞኑ ጦርነት የሲዳማ ሚና ምን መሆን አለበት [የሲዳማ "ሸኔ" ፈርተዋል!]

Post by AbebeB » 20 Nov 2020, 19:55

Dawi wrote:
20 Nov 2020, 19:44
በትሕነግ ወልቃይት ፀገዴ ጉዳይና ዘመቻ ላይ ሳይጠሩ የዘረኛ አፉቸውን ከፍተዋል፣ ማን እንደሆኑ እያሳዩ ነው፣ የትሕነግ/ጃዋር ዖነግ ቡችሎች መሆናቸውንም አረጋግጠዋል።

እንደሸኔ ወደ ጋርዮሽ ዘመን ኢትዮጵያኖችን ለመመለስ በመፈለግ ዶ/ር ዐብይን እየተቃወሙ ነው።
ኤርሚቲ aka Dawi,
አፈህ እንዲህ የሰፋው በተጋበዝክብት መድረክ ስታስተምር ስለኖርክ ነው አይደል?
ነው ወይስ በድንቁርናህ ብዛት የማይመለከትህንና የምትለውን ስትደጋም ይሆን?
ለመሆኑ ሱሪህ ሰላም ነው? kkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkk

You drive me crazy.

Post Reply