Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ሰበር ዜና‼️ ጁንታው ወደ ባህርዳር 3 ሮኬት ተኮሰ

Post by Ejersa » 19 Nov 2020, 19:18

ሊሞት አንድ ሀሙስ የቀረው ትህነግ/ህወሃት በባህር ዳር ማምሻውን ሶስት ቦታ ላይ ሮኬት ተኩሷል የተተኮሰው ሮኬት የት ቦታ ላይ እንደወደቀ መረጃዎችን እየጠበኩኝ ነው:: መንግስት የጁንታውን ቡድን መታገስ ማቆም አለበት!


pushkin
Member+
Posts: 9536
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ሰበር ዜና‼️ ጁንታው ወደ ባህርዳር 3 ሮኬት ተኮሰ

Post by pushkin » 19 Nov 2020, 19:53

ህገወጡ የትህነግ ቡድን ዛሬ ሌሊት 7፡40 አካባቢ ወደ ባህርዳር ከተማ የሮኬት ጥቃት ፈጽሟል። በጥቃቱ የደረሰ ጉዳት መኖር አለመኖሩ እየተጣራ መሆኑን የክልሉ መንግስት አሳውቋል።
Source: Via Amhara Mass Media Agency
Last edited by pushkin on 19 Nov 2020, 20:06, edited 1 time in total.

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ሰበር ዜና‼️ ጁንታው ወደ ባህርዳር 3 ሮኬት ተኮሰ

Post by AbebeB » 19 Nov 2020, 20:00

Ejersa wrote:
19 Nov 2020, 19:18
ሊሞት አንድ ሀሙስ የቀረው ትህነግ/ህወሃት በባህር ዳር ማምሻውን ሶስት ቦታ ላይ ሮኬት ተኩሷል የተተኮሰው ሮኬት የት ቦታ ላይ እንደወደቀ መረጃዎችን እየጠበኩኝ ነው:: መንግስት የጁንታውን ቡድን መታገስ ማቆም አለበት!

3ት ፎጣ ተቃጠለ በለኛ?
kkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkk



Kuasmeda
Member+
Posts: 6387
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: ሰበር ዜና‼️ ጁንታው ወደ ባህርዳር 3 ሮኬት ተኮሰ

Post by Kuasmeda » 20 Nov 2020, 07:46

:lol: :lol: :lol: :lol:
pushkin wrote:
19 Nov 2020, 19:53
ህገወጡ የትህነግ ቡድን ዛሬ ሌሊት 7፡40 አካባቢ ወደ ባህርዳር ከተማ የሮኬት ጥቃት ፈጽሟል። በጥቃቱ የደረሰ ጉዳት መኖር አለመኖሩ እየተጣራ መሆኑን የክልሉ መንግስት አሳውቋል።
Source: Via Amhara Mass Media Agency

Post Reply