እኛ በጨለማ ስንጓዝ
እነሱ ሊገድሉን በባትሪ ይፈልጉን ነበር::
በሰሜን እዝ በማፊያዉ ወያኔ በተኙበት ጥቃት ከተከፈተባቸዉና በታአምር ከተረፋ የ አራተኛ ክፍለ ጦር አባላት። አባላቱ የማፊያዉን ቡድንኑ በጀግንነት አምልጠዉት ሶስት ቀን ያለ ምግብ እና ዉሃ አፋር ደርሰዋል። የተቀሩት ጓደኞቻቸዉ በሰዉ በላዉ የማፊያ ቡድን ተረሽነዋል።
ከአባላቱ አንዷ አሥራለቃ ወርቅነሽ እንዲህ ትላለች.....ይህ ጭካኔ የተሞላበት ግድያ በገዛ ወገኖቻችን ይከሰታል ብለን ፍፁም አላሰብንም። እኛ እኮ 22 የሚሆኑ እናትና አባት የሌላቸዉን ህፃናትን ከፍለን እያስተማርን ነበር። ከዛም አልፈን አቅመ ደካሞችን እንረዳለን። ጠዋት እና ማታ ሳንለይ ህዝቡን ስናገለግል ነበር። በአንበጣ እና በእህል መሰብሰብ ስራ አሳልፈን ስንመለስ ቁርስ ሳንበላ ምሳ ይደርሳል። ምሳ ሳንበላ እራት ይደርስብናል። ለዉለታችን የሰጡን ምላሽ ግን ይሄዉ ነዉ።
ሌላኛዉ የወርቅነሽ ባልደረባ እንዲህ አለ... እህት ጓደኞች አሉን።በተኙበት ነዉ የባንዳ ተግባር የተፈፀመዉ።እኛ እራሳችንን ለማዳን በጨለማ ስንጓዝ እነሱ ሊገድሉን ባትሪ ይፈልጉን ነበር። የነሱን ልማት ለማፋጠን ሲሉ ጊዜአቸዉን ሰዉተዉ በዉለታቸዉ የተረሸኑ አባላቶቻችን አዝናለሁ።
ሙሉ ንግግራቸዉን ለማየት ሊንኩን ይጫኑ https://youtu.be/_y3phenXxEI ያሳዝናል
-
- Member
- Posts: 104
- Joined: 04 Oct 2019, 15:08
-
- Member
- Posts: 104
- Joined: 04 Oct 2019, 15:08
Re: እኛ በጨለማ ስንጓዝ … እነሱ ሊገድሉን በባትሪ ይፈልጉን ነበር:: ከጥቃቱ የተረፉ መከላከያዎች የተናገሩት
Selam2119 wrote: ↑13 Nov 2020, 10:19እኛ በጨለማ ስንጓዝ
እነሱ ሊገድሉን በባትሪ ይፈልጉን ነበር::
በሰሜን እዝ በማፊያዉ ወያኔ በተኙበት ጥቃት ከተከፈተባቸዉና በታአምር ከተረፋ የ አራተኛ ክፍለ ጦር አባላት። አባላቱ የማፊያዉን ቡድንኑ በጀግንነት አምልጠዉት ሶስት ቀን ያለ ምግብ እና ዉሃ አፋር ደርሰዋል። የተቀሩት ጓደኞቻቸዉ በሰዉ በላዉ የማፊያ ቡድን ተረሽነዋል።
ከአባላቱ አንዷ አሥራለቃ ወርቅነሽ እንዲህ ትላለች.....ይህ ጭካኔ የተሞላበት ግድያ በገዛ ወገኖቻችን ይከሰታል ብለን ፍፁም አላሰብንም። እኛ እኮ 22 የሚሆኑ እናትና አባት የሌላቸዉን ህፃናትን ከፍለን እያስተማርን ነበር። ከዛም አልፈን አቅመ ደካሞችን እንረዳለን። ጠዋት እና ማታ ሳንለይ ህዝቡን ስናገለግል ነበር። በአንበጣ እና በእህል መሰብሰብ ስራ አሳልፈን ስንመለስ ቁርስ ሳንበላ ምሳ ይደርሳል። ምሳ ሳንበላ እራት ይደርስብናል። ለዉለታችን የሰጡን ምላሽ ግን ይሄዉ ነዉ።
ሌላኛዉ የወርቅነሽ ባልደረባ እንዲህ አለ... እህት ጓደኞች አሉን።በተኙበት ነዉ የባንዳ ተግባር የተፈፀመዉ።እኛ እራሳችንን ለማዳን በጨለማ ስንጓዝ እነሱ ሊገድሉን ባትሪ ይፈልጉን ነበር። የነሱን ልማት ለማፋጠን ሲሉ ጊዜአቸዉን ሰዉተዉ በዉለታቸዉ የተረሸኑ አባላቶቻችን አዝናለሁ።
ሙሉ ንግግራቸዉን ለማየት ሊንኩን ይጫኑ https://youtu.be/_y3phenXxEI ያሳዝናል